Search

Thursday, April 30, 2015

የድምፃዊት ዘሪቱ ከበደ አዲስ ሙዚቃ ‹‹ሰይፍህን አንሳ›› - Zeritu Kebede - Seyfehin Anssa [NEW! Song 2015] - BB Ethiopia

c

ቆንጆ ሴቶችን በሚገባ ለማፍቀር የሚያስችሉ 7ቱ ልዩ ልዩ የስህበት ህጎች



1. የምትፈልገውን እወቅ
በዓለም ላይ የብዙዎች ችግር የሚፈልጉትን አለማወቃቸው ነው፡፡ አንዳንዶች ደግሞ የሚፈልጉትን ለማወቅም ጭራሽ አይፈልጉም፡፡ ይህ በእርግጥ ግራ የሚያጋባ ጉዳይ ቢመስልም ፍቅርን በተመለከተ ግን በትክክል የምንፈልገውን ማወቅ ይጠበቅብናል፡፡ አንዳንዶቻችን በድንገት እንገናኛለን፤ ከዚም እንፋቀራለን፡፡ ወይም ደግሞ ያገኘነው ሁሉ ተቃራኒዎች እስከሆነ ድረስ ለመፋቀር ግድ የሌለን ሰዎች አንጠፋም፡፡ ይህ ትክክል አይደለም፡፡ በትክክለኛ ውስጣዊ ፍላጎታችን ላይ የተነጣጠረ የፆታ ምርጫ ሊኖረን ያስፈልጋል፡፡ እናም በትክክል የምንፈልገውን ለማወቅ ወሳኙ ጉዳይ ምን ምን አይነት ሰው ከእኛ ጋር እንደሚጣጣምና የበለጠ እንደሚመቸንም እራሳችንን መጠየቅ አለብን፡፡ ራሳችንን በመጠየቅ ውስጥ አዕምሯችን ትክክለኛ ምላሽን ያዘጋጅልናል፡፡ ጥያቄዎችህ በሚከተሉት መስፈርቶች ላይ ያነጣጥሩ፡-
– መልክ፣ ቁመና፣ ገቢ
– የአዕምሮ ንቃተ ህሊናና የፍጥነት ደረጃ
– የስራ የሙያ አይነት
– አለባበስ፣ ስብዕና
– ዘርና የትውልድ ሁኔታ፣ ሀይማኖት፣ የትምህርት ደረጃ
– ለፍቅራዊ አቀራረብና ለወሲብ ያላት የጋባዥነትና የመስብዕነት ደረጃ
ሌላው የምትፈልገውን በትክክል አውቀሃል ለማለት ፎቶግራፋዊ ምስሉ ምን እንደሚመስል በእጅህ ለመሳል ሞክር፡፡ እርግጥ ነው ስዕል መሳል ላይሆንልህ ይችላል፤ እኔም ዳቪንቺን እንዳልሆንክ እገምታለሁ፡፡ ይሁን እንጂ የልብህን ፍላጎት የሚያንፀባርቅ ስዕል ሳል፣ ቁመና፣ የመልክ ቅርፅ፣ ፀጉር፣ ወገብ፣ ዳሌ፣ አለባበስና የመሳሰሉ የምስል ገለፃዎችን በስዕሉ ላይ አስፈር፡፡ ይህን ስታደርግም የውስጥህን በትክክል ደፍቆ ማለት ነው፡፡ ከዚያም ከዚህች መሰል ሀሳባዊ ፍቅረኛህ ጋር የምትመሳሰል ሴት ከኢንተርኔት ውስጥ ግባና አውጣ፡፡ አውጣ ስልህ ግን ሌላ ሳይሆን ፎቶውን ፕሪንት አድርገው ወይም ፎቶ ቤት አሳጥበው ለማለት ነው፡፡ ይህ ፎቶ የአንተን ፍቅረኛ ማንነት የሚገልፅ ነው ማለት ነው፡፡ ይህን ፎቶ አንተ ልታየው በምትችልበት የተለያዩ ቦታዎች ላይ ለጥፈው፣ በሞባይልህ ውስጥ፣ በኮምፒውተርህ (Screen Saver)፡- በመኝታ ክፍልህ፣ በቦርሳህ ውስጥ፣ በቢሮህ ጠረጴዛ፣ በመኪናህ ውስጥ ወዘተ…
2. የፈለካትን ሴት እንደምታገኛት እመን
ይህ ዩኒቨርስ የአንተ ውስጣዊ የምናብ ዓለም እንጂ በራሱ አንተ እንደምታምነው እውን የሆነ አይደለም፡፡ ቅርፅ የምትሰጠው አንተ ነህ፡፡ ከአንተ ውጭ ያለው ዓለም ከአንተ ውስጥ ያለው ዓለም የፈጠረው ነፀብራቅ በመሆኑ ይህችን ከውስጥህ የቀረፅካትን ውብ ልጅ ደግሞ የማግኘት ዕድልህ በጣም ሰፊ ነው፡፡ ይህ ዓለም የአንተ እምነትና ቀረፃ ውጤት ነው፡፡ ቀረፃው ከሌለህ ምን እንደሚከሰት ልታምን ትችላለህ? በቅድሚያ የምትፈልገውን ቅርፅ አላየህምና፡፡ እንዲሁም ደግሞ የምትፈልገውን አውቀህ ካላመንክበት ዋጋ የለውም፡፡ አንድ ፊቱን የምትፈልገውን ባታውቅ ይሻላል፡፡ አንተ የሕይወትህ ሊዮናርዶ ዳቪንቺ ነህ፡፡ ፈጣሪ በዚህ ዓለም ላይ ያልተገደበ የፈጠራና የፈለከውን የማግኘት ስልጣን ሰጥቶሃል፡፡ እናም በዚህ ዓለም የፈለካትን ውብ ሴት የማግኘት 100% ዕድሉ አለህ፡፡ ይህ ግን የሚወሰነው በአንተ እምነት ውስጥ ነው፡፡ ይህ ዩኒቨርሲቲ የአንተ እምነት ተገዥ ነው፤ የፈለካትን ቆንጆ በትክክለኛ በ3 ዳይሜንሽን እስከ ቀረፅካት ድረስ አንተ ዝም ብለህ ለመቀበል ተዘጋጅ፡፡
3. የማመን መገለጫ መቀበል ነው
አንድ ነገር በትክክል እጃችን መግባቱን የምናውቀው ነገር ያው አራቱ ስሜት ህዋሳትን መሰረት ሲያረጋግጥ ነው፡፡ ነገሩን ከጨበጥነው፣ በዓይናችን ካየነው፣ ጠረኑን ካሸተትነው፣ እንዲሁም ድምፁን ከሰማነው ነገሩ በገሃድ ተከስቷል ወይም ደግሞ እጃችን ገብቷል እንላለን፡፡ ይህም ነገር እንዳለ ስለምናምን መቀበላችንን እናረጋግጣለን፡፡ ይህ በእርግጥ አይቶ ማመን እንጂ ሳያዩ ማመንን አያንፀባርቅም፡፡ ይህ ማመን ሳይሆን መጠራጠር ነው፡፡ ትክክለኛው እምነት በማይታየው ዓለም ውስጥ አንተ የምትፈልገው ነገር ሊከሰት እንደሚችል ማመን ብቻ ሳይሆን እንደተከሰተ ቆጥረህ መቀበልም መቻል አለብህ፡፡ የነገሮች ክስተት የሚጀምረው አዕምሮህ ውስጥ ነው፡፡ በአዕምሮህ ውስጥ የሌለው ክስተት ከውጪ ሊከሰት አይችልም፡፡ እናም የውጪውን ክስተት ሊያፋጥንልህ የሚችለው በአእምሮህ ውስጥ የምትፈልጋት ውብ ሴት ከአንተ ጋር በፍቅር ወይም በትዳር ውስጥ እንዳለች አድርገህ ክስተቱን መቀበል ስትችል ነው፡፡ ይህን ስታደርግ በትክክል ተቀብለሃታልና ውጫዊ ክስተቱም፣ ፈጣን ይሆንልሃል፡፡ ሙሉ እምነት ማለት ይህ ነው፡፡
4. በውስጥህ የፍቅር ስሜትን አሳድር
በኑሮህ ውስጥ ቆንጆይቱ ፍቅረኛ በትክክል መቀረጿንና መቀበልህን የምታረጋግጥበት ነገር ውስጣዊ ስሜትህ የደስ ደስ ፍቅር ሲሰማው ነው፡፡ ሁላችንም እንደሚገባን አንድ ከልባችን የምንፈልገው ነገር እጃችን ሲገባ በውስጣችን ከፍተኛ የደስታ ስሜት ይፈጠርብናል፡፡ በመሆኑም ውስጣዊ የደስታ ስሜት የማግኘታችንና ነገሩን የመቀበላችን ማረጋገጫ እስከሆነ ድረስ በአዕምሯችን ውስጥ በትክክል ውቧን ልጅ ተቀብለናታል ብለን ለማመን የደስታ ስሜት ሊሰማን ይገባል፡፡ ልክ የፈለካት ልጅ ጋር በጥሩ የፍቅርም ሆነ የትዳር ህይወት ውስጥ እንደተጣመርክ አድርገህ መቀበል ብቻ ሳይሆን በሚገባ መደሰትም ይኖርብሃል፡፡ ጥሩ የፍቅርና የደስታ ስሜት በተሰማህ ቁጥር ልጅቱን የማግኘት ዕድልህ በጣም ፈጣን ይሆናል፡፡ ይህ ዓለም በአንተ ውስጣዊ ስሜት ውስጥ በቀላሉ ተፅዕኖ ውስጥ የሚወድቅ በመሆኑ እንደ እምነትህ ይሆንልህ ዘንድ ውስጥህ በልጅቷ ደስ ይበለው፤ ይህም የደስደስና የፍቅር ስሜት ለተከታታይ ቀናት ከአንተ ጋር ይቆይ፡፡ የፍቅር ስሜት ሊይዘን የሚገባው ልጅቷ በገሃድ ከመጣችና ከተዋወቅን በኋላ መሆን የለበትም!
5. ቆንጆዎችን አጉልተው በሚያሳዩ ቦታዎች አዘውትር
እንደሚታወቀው ውበት ራሱን የቻለ ኢነርጂ ነው፡፡ በዓለም ላይ ሁለት አይነት ኢነርጂ አለ፤ ከፍተኛና ዝቅተኛ፡፡ የውብ ነገሮች ሞገድ በከፍተኛ ፍሪኩየንሲ ውስጥ ያርፋል፡፡ በውበት የማይታዩ ደብዛዛ ነገሮች ደግሞ በዝቅተኛ ፍሪኩየንሲ ውስጥ ይገኛሉ፡፡ የአንተ ኃላፊነት ውቦች የሚገኙበት ፍሪኩየንሲ መሆን አለበት፡፡ ለምሳሌ ውብ መኖሪያ አካባቢዎች፣ መ/ቤቶች፣ መዝናኛ ቦታዎች፣ ሱፐር ማርኬቶች፣ ሪዞርቶች፣ ህንፃዎች፣ ሆቴሎችና የመሳሰሉ ቦታዎች ቆነጃጅትን እንደንብ የሚስቡ ቦታዎች ናቸው፡፡ ጠላትን ለማጥቃት ማነጣጠር ያለብህ ጠላት ከሚያርፍበትና ከሚኖሩበት ቦታ እንደሆነ ሁሉ ቆንጆዎችንም ለማጥመድ ወደነዚህ አካባቢዎች ከመምጣት መቦዘን የለብህም፡፡ በእርግጥ ቆንጆ ሲባል መልክ ብቻ እንዳይመስለህ፤ ትልቁ ውበት ውስጣዊውና በደስ ደስ የተመላው ስሜትና ስብዕና ጭምር ነው፡፡ ዝቅተኛ ፍሪኩየንሲ ባላቸው ቦታዎች ውስጥ መልካቸው ያማሩ ሰዎችን ልታገኝ ትችላለህ፡፡ ነገር ግን በዝቅተኛ ፍሪኩየንሲ ውስጥ የሚኖረው ስሜት ዝቅተኛና ደብዛዛ ነው፡፡
6. ፍላጎትህን በንግግር አረጋግጠው
ይህ እንግዲህ ከፍተኛው የእምነትህ ሀይል መንፀባረቂያ ነው፡፡ ‹‹ቃል ሥጋ ሆነ›› እንደሚለው መፅሐፉ የአንተም ገንቢ ቃላቶች ፍላጎትህን ወደ አካላዊ ክስተት የመቀየር አቅማቸው ከፍተኛ ነው፡፡ በመሆኑም የሚከተሉትን ንግግሮች በተደጋጋሚ አንብባቸው፤ በንግግርህ ውስጥህም እንዳስፈላጊነቱ እያስገባህ ተጠቀምባቸው፡-
1. እኔ ለቆንጆ ሴት የተፈጠርኩ ነኝ
2. ቆንጆዎች የተፈጠሩት ለእኔ ነው
3. ቆንጆ በማፍቀሬ እጅግ ደስተኛ ነኝ
4. ፈጣሪዬ ቆንጆ አፍቃሪ ስለሰጠኝ ከልብ አመሰግነዋለሁ
5. እኔ ለቆንጆ ሴት የተመቸሁ ሰው ነኝ
6. አበቦች ንቦችን እንደሚስቡ ሁሉ እኔም ቆንጆዎችን የመሳብ ሀይል አለኝ፡፡
7. ቆንጆ ማፍቀር እችላለሁ፤ መብቴም ነው
8. ይህ ዩኒቨርስ የፈለኩትን ቆንጆ ስለሰጠኝ አመሰግነዋለሁ፡፡
9. በዚህ ዓለም ውስጥ እጅግ ብዙ ቆንጆዎች አሉ
10. ውስጤ በቆንጆ ልጅ ፍቅር ተሞልቷል!
7. ደካማ ጎናቸውን እወቅ
እንደሚታወቀው የትኛውም አይነት መስተጋብር በችግር ወይም በክፍተት ውስጥ የሚፈጠር ነው፡፡ ነጋዴና ደንበኛን የሚያስተሳስረው የሁለቱም ችግርና ድክመት ነው፡፡ ነጋዴው ከደንበኛው ገንዘብ ይፈልጋል፤ ደንበኛው ደግሞ የጎደለውን ለመሙላት አገልግሎትና የምርት ውጤት ከነጋዴው ይፈልጋል፡፡ ይሁን እንጂ ሁለቱም ሙሉ ከሆኑና የጎደላቸው ከሌለ ነጋዴውም ሆነ ደንበኛው ሊገናኙ አይችሉም፡፡ ባልና ሚስትን የሚያስተሳስራቸው ነገር ቢኖር ሌላ ጉዳይ አይደለም፤ የሁለቱም ድክመት ነው፡፡ ሴቷ ያላትን ድክመት በወንዱ ጠንካራ ጎን ለመሸፈን ስትል ወንዱን ትፈልገዋለች፤ ወንዱ ያለውን ደካማ ጎን ደግሞ እሱ በሌለው ነገር ግን ሴቷ ባላት ጠንካራ ጎን ለመሸፈን ስለሚፈልግ ሴቷን ይፈልጋታል፡፡ ነገር ግን ሁለቱም ደካማ ጎን ከሌላቸው ወይም ደግሞ አንዱ የሌላውን ደካማ ጎን መሙላት የማይችል ከሆነ ትዳሩ አይመሰረትም፤ ሁለቱም ፆታዎች ከትውውቅ የዘለለ ፍቅር ሊኖራቸው አይችልም፡፡
በመሆኑም ፍቅር ሊመሰረት የሚችለውም ሆነ ቆንጆዋ እንስት ወዳንተ ልትመጣና ከአንተ ጋር ልትቆይ የምትችለው አንድ ወይም ከአንድ በላይ ችግሮች ወይም ደካማ ጎኖች ወይም አስጊ ጉዳዮች ሲኖራት ብቻ ነው፡፡ በመሆኑም በትክክል የምታስፈልግህን ሴት ለማወቅ በቅድሚያ የአንተ ደካማ ጎኖች፣ ችግሮችና ስጋቶች ምን ምን እንደሆኑና እነዚህን የባህሪ ድክመቶችና ስጋቶችም ምን አይነት ባህሪ ያላት ሴት ልትሸፈንልህ እንደምትችል አስብ፡፡ እንዲሁም በትክክል የምትፈልጋት ሴት የትኛዋ ልትሆን እንደምትችል ለማወቅ ደግሞ የሴቷን ደካማ ጎኖች በሚገባ ማወቅና አንተም ይህን ለመሙላት የሚያስችሉህ ጠንካራ ጎኖች በሚገባ እንዳሉህ ለማወቅ ሞክር፡፡ ይህ እንግዲህ ‹SWOT analysis› ወደሚለው ፅንሰ ሀሳብ ይወስደናል፡፡
‹SWOT analysis› ለአንተ፣
‹SWOT analysis› ለእሷ፣
(‹SWOT› Means “S=Strength, (ጠንካራ ጎኖች)፣ W=Weakness (ደካማ ጎን)፣ O=Opportunity (መልካም ዕድሎች)፣ T=Threat” (አስጊ ጉዳዮች) የሚሰኙ ናቸው፡፡ በዚህ መልክ ከተነተንክ በኋላ ወደማማለሉ ቀጥል፡፡ ካማለልካት በኋላም በሚገባ ልታቆያት እንደምትችል ማወቅ ትችላለህ፡፡ የእሷ ጥንካሬዎች የአንተን ደካማ ጎኖች የሚሞሉ መሆን አለባቸው፤ የአንተ ጥንካሬዎች አደግሞ የእሷን ደካማ ጎኖች የሚሞሉ መሆን አለባቸው፡፡ 
source  : http://www.zehabesha.com/

ቆንጆ ሴቶችን በሚገባ ለማፍቀር የሚያስችሉ 7ቱ ልዩ ልዩ የስህበት ህጎች


1. የምትፈልገውን እወቅ
በዓለም ላይ የብዙዎች ችግር የሚፈልጉትን አለማወቃቸው ነው፡፡ አንዳንዶች ደግሞ የሚፈልጉትን ለማወቅም ጭራሽ አይፈልጉም፡፡ ይህ በእርግጥ ግራ የሚያጋባ ጉዳይ ቢመስልም ፍቅርን በተመለከተ ግን በትክክል የምንፈልገውን ማወቅ ይጠበቅብናል፡፡ አንዳንዶቻችን በድንገት እንገናኛለን፤ ከዚም እንፋቀራለን፡፡ ወይም ደግሞ ያገኘነው ሁሉ ተቃራኒዎች እስከሆነ ድረስ ለመፋቀር ግድ የሌለን ሰዎች አንጠፋም፡፡ ይህ ትክክል አይደለም፡፡ በትክክለኛ ውስጣዊ ፍላጎታችን ላይ የተነጣጠረ የፆታ ምርጫ ሊኖረን ያስፈልጋል፡፡ እናም በትክክል የምንፈልገውን ለማወቅ ወሳኙ ጉዳይ ምን ምን አይነት ሰው ከእኛ ጋር እንደሚጣጣምና የበለጠ እንደሚመቸንም እራሳችንን መጠየቅ አለብን፡፡ ራሳችንን በመጠየቅ ውስጥ አዕምሯችን ትክክለኛ ምላሽን ያዘጋጅልናል፡፡ ጥያቄዎችህ በሚከተሉት መስፈርቶች ላይ ያነጣጥሩ፡-
– መልክ፣ ቁመና፣ ገቢ
– የአዕምሮ ንቃተ ህሊናና የፍጥነት ደረጃ
– የስራ የሙያ አይነት
– አለባበስ፣ ስብዕና
– ዘርና የትውልድ ሁኔታ፣ ሀይማኖት፣ የትምህርት ደረጃ
– ለፍቅራዊ አቀራረብና ለወሲብ ያላት የጋባዥነትና የመስብዕነት ደረጃ
ሌላው የምትፈልገውን በትክክል አውቀሃል ለማለት ፎቶግራፋዊ ምስሉ ምን እንደሚመስል በእጅህ ለመሳል ሞክር፡፡ እርግጥ ነው ስዕል መሳል ላይሆንልህ ይችላል፤ እኔም ዳቪንቺን እንዳልሆንክ እገምታለሁ፡፡ ይሁን እንጂ የልብህን ፍላጎት የሚያንፀባርቅ ስዕል ሳል፣ ቁመና፣ የመልክ ቅርፅ፣ ፀጉር፣ ወገብ፣ ዳሌ፣ አለባበስና የመሳሰሉ የምስል ገለፃዎችን በስዕሉ ላይ አስፈር፡፡ ይህን ስታደርግም የውስጥህን በትክክል ደፍቆ ማለት ነው፡፡ ከዚያም ከዚህች መሰል ሀሳባዊ ፍቅረኛህ ጋር የምትመሳሰል ሴት ከኢንተርኔት ውስጥ ግባና አውጣ፡፡ አውጣ ስልህ ግን ሌላ ሳይሆን ፎቶውን ፕሪንት አድርገው ወይም ፎቶ ቤት አሳጥበው ለማለት ነው፡፡ ይህ ፎቶ የአንተን ፍቅረኛ ማንነት የሚገልፅ ነው ማለት ነው፡፡ ይህን ፎቶ አንተ ልታየው በምትችልበት የተለያዩ ቦታዎች ላይ ለጥፈው፣ በሞባይልህ ውስጥ፣ በኮምፒውተርህ (Screen Saver)፡- በመኝታ ክፍልህ፣ በቦርሳህ ውስጥ፣ በቢሮህ ጠረጴዛ፣ በመኪናህ ውስጥ ወዘተ…
2. የፈለካትን ሴት እንደምታገኛት እመን
ይህ ዩኒቨርስ የአንተ ውስጣዊ የምናብ ዓለም እንጂ በራሱ አንተ እንደምታምነው እውን የሆነ አይደለም፡፡ ቅርፅ የምትሰጠው አንተ ነህ፡፡ ከአንተ ውጭ ያለው ዓለም ከአንተ ውስጥ ያለው ዓለም የፈጠረው ነፀብራቅ በመሆኑ ይህችን ከውስጥህ የቀረፅካትን ውብ ልጅ ደግሞ የማግኘት ዕድልህ በጣም ሰፊ ነው፡፡ ይህ ዓለም የአንተ እምነትና ቀረፃ ውጤት ነው፡፡ ቀረፃው ከሌለህ ምን እንደሚከሰት ልታምን ትችላለህ? በቅድሚያ የምትፈልገውን ቅርፅ አላየህምና፡፡ እንዲሁም ደግሞ የምትፈልገውን አውቀህ ካላመንክበት ዋጋ የለውም፡፡ አንድ ፊቱን የምትፈልገውን ባታውቅ ይሻላል፡፡ አንተ የሕይወትህ ሊዮናርዶ ዳቪንቺ ነህ፡፡ ፈጣሪ በዚህ ዓለም ላይ ያልተገደበ የፈጠራና የፈለከውን የማግኘት ስልጣን ሰጥቶሃል፡፡ እናም በዚህ ዓለም የፈለካትን ውብ ሴት የማግኘት 100% ዕድሉ አለህ፡፡ ይህ ግን የሚወሰነው በአንተ እምነት ውስጥ ነው፡፡ ይህ ዩኒቨርሲቲ የአንተ እምነት ተገዥ ነው፤ የፈለካትን ቆንጆ በትክክለኛ በ3 ዳይሜንሽን እስከ ቀረፅካት ድረስ አንተ ዝም ብለህ ለመቀበል ተዘጋጅ፡፡
3. የማመን መገለጫ መቀበል ነው
አንድ ነገር በትክክል እጃችን መግባቱን የምናውቀው ነገር ያው አራቱ ስሜት ህዋሳትን መሰረት ሲያረጋግጥ ነው፡፡ ነገሩን ከጨበጥነው፣ በዓይናችን ካየነው፣ ጠረኑን ካሸተትነው፣ እንዲሁም ድምፁን ከሰማነው ነገሩ በገሃድ ተከስቷል ወይም ደግሞ እጃችን ገብቷል እንላለን፡፡ ይህም ነገር እንዳለ ስለምናምን መቀበላችንን እናረጋግጣለን፡፡ ይህ በእርግጥ አይቶ ማመን እንጂ ሳያዩ ማመንን አያንፀባርቅም፡፡ ይህ ማመን ሳይሆን መጠራጠር ነው፡፡ ትክክለኛው እምነት በማይታየው ዓለም ውስጥ አንተ የምትፈልገው ነገር ሊከሰት እንደሚችል ማመን ብቻ ሳይሆን እንደተከሰተ ቆጥረህ መቀበልም መቻል አለብህ፡፡ የነገሮች ክስተት የሚጀምረው አዕምሮህ ውስጥ ነው፡፡ በአዕምሮህ ውስጥ የሌለው ክስተት ከውጪ ሊከሰት አይችልም፡፡ እናም የውጪውን ክስተት ሊያፋጥንልህ የሚችለው በአእምሮህ ውስጥ የምትፈልጋት ውብ ሴት ከአንተ ጋር በፍቅር ወይም በትዳር ውስጥ እንዳለች አድርገህ ክስተቱን መቀበል ስትችል ነው፡፡ ይህን ስታደርግ በትክክል ተቀብለሃታልና ውጫዊ ክስተቱም፣ ፈጣን ይሆንልሃል፡፡ ሙሉ እምነት ማለት ይህ ነው፡፡
4. በውስጥህ የፍቅር ስሜትን አሳድር
በኑሮህ ውስጥ ቆንጆይቱ ፍቅረኛ በትክክል መቀረጿንና መቀበልህን የምታረጋግጥበት ነገር ውስጣዊ ስሜትህ የደስ ደስ ፍቅር ሲሰማው ነው፡፡ ሁላችንም እንደሚገባን አንድ ከልባችን የምንፈልገው ነገር እጃችን ሲገባ በውስጣችን ከፍተኛ የደስታ ስሜት ይፈጠርብናል፡፡ በመሆኑም ውስጣዊ የደስታ ስሜት የማግኘታችንና ነገሩን የመቀበላችን ማረጋገጫ እስከሆነ ድረስ በአዕምሯችን ውስጥ በትክክል ውቧን ልጅ ተቀብለናታል ብለን ለማመን የደስታ ስሜት ሊሰማን ይገባል፡፡ ልክ የፈለካት ልጅ ጋር በጥሩ የፍቅርም ሆነ የትዳር ህይወት ውስጥ እንደተጣመርክ አድርገህ መቀበል ብቻ ሳይሆን በሚገባ መደሰትም ይኖርብሃል፡፡ ጥሩ የፍቅርና የደስታ ስሜት በተሰማህ ቁጥር ልጅቱን የማግኘት ዕድልህ በጣም ፈጣን ይሆናል፡፡ ይህ ዓለም በአንተ ውስጣዊ ስሜት ውስጥ በቀላሉ ተፅዕኖ ውስጥ የሚወድቅ በመሆኑ እንደ እምነትህ ይሆንልህ ዘንድ ውስጥህ በልጅቷ ደስ ይበለው፤ ይህም የደስደስና የፍቅር ስሜት ለተከታታይ ቀናት ከአንተ ጋር ይቆይ፡፡ የፍቅር ስሜት ሊይዘን የሚገባው ልጅቷ በገሃድ ከመጣችና ከተዋወቅን በኋላ መሆን የለበትም!
5. ቆንጆዎችን አጉልተው በሚያሳዩ ቦታዎች አዘውትር
እንደሚታወቀው ውበት ራሱን የቻለ ኢነርጂ ነው፡፡ በዓለም ላይ ሁለት አይነት ኢነርጂ አለ፤ ከፍተኛና ዝቅተኛ፡፡ የውብ ነገሮች ሞገድ በከፍተኛ ፍሪኩየንሲ ውስጥ ያርፋል፡፡ በውበት የማይታዩ ደብዛዛ ነገሮች ደግሞ በዝቅተኛ ፍሪኩየንሲ ውስጥ ይገኛሉ፡፡ የአንተ ኃላፊነት ውቦች የሚገኙበት ፍሪኩየንሲ መሆን አለበት፡፡ ለምሳሌ ውብ መኖሪያ አካባቢዎች፣ መ/ቤቶች፣ መዝናኛ ቦታዎች፣ ሱፐር ማርኬቶች፣ ሪዞርቶች፣ ህንፃዎች፣ ሆቴሎችና የመሳሰሉ ቦታዎች ቆነጃጅትን እንደንብ የሚስቡ ቦታዎች ናቸው፡፡ ጠላትን ለማጥቃት ማነጣጠር ያለብህ ጠላት ከሚያርፍበትና ከሚኖሩበት ቦታ እንደሆነ ሁሉ ቆንጆዎችንም ለማጥመድ ወደነዚህ አካባቢዎች ከመምጣት መቦዘን የለብህም፡፡ በእርግጥ ቆንጆ ሲባል መልክ ብቻ እንዳይመስለህ፤ ትልቁ ውበት ውስጣዊውና በደስ ደስ የተመላው ስሜትና ስብዕና ጭምር ነው፡፡ ዝቅተኛ ፍሪኩየንሲ ባላቸው ቦታዎች ውስጥ መልካቸው ያማሩ ሰዎችን ልታገኝ ትችላለህ፡፡ ነገር ግን በዝቅተኛ ፍሪኩየንሲ ውስጥ የሚኖረው ስሜት ዝቅተኛና ደብዛዛ ነው፡፡
6. ፍላጎትህን በንግግር አረጋግጠው
ይህ እንግዲህ ከፍተኛው የእምነትህ ሀይል መንፀባረቂያ ነው፡፡ ‹‹ቃል ሥጋ ሆነ›› እንደሚለው መፅሐፉ የአንተም ገንቢ ቃላቶች ፍላጎትህን ወደ አካላዊ ክስተት የመቀየር አቅማቸው ከፍተኛ ነው፡፡ በመሆኑም የሚከተሉትን ንግግሮች በተደጋጋሚ አንብባቸው፤ በንግግርህ ውስጥህም እንዳስፈላጊነቱ እያስገባህ ተጠቀምባቸው፡-
1. እኔ ለቆንጆ ሴት የተፈጠርኩ ነኝ
2. ቆንጆዎች የተፈጠሩት ለእኔ ነው
3. ቆንጆ በማፍቀሬ እጅግ ደስተኛ ነኝ
4. ፈጣሪዬ ቆንጆ አፍቃሪ ስለሰጠኝ ከልብ አመሰግነዋለሁ
5. እኔ ለቆንጆ ሴት የተመቸሁ ሰው ነኝ
6. አበቦች ንቦችን እንደሚስቡ ሁሉ እኔም ቆንጆዎችን የመሳብ ሀይል አለኝ፡፡
7. ቆንጆ ማፍቀር እችላለሁ፤ መብቴም ነው
8. ይህ ዩኒቨርስ የፈለኩትን ቆንጆ ስለሰጠኝ አመሰግነዋለሁ፡፡
9. በዚህ ዓለም ውስጥ እጅግ ብዙ ቆንጆዎች አሉ
10. ውስጤ በቆንጆ ልጅ ፍቅር ተሞልቷል!
7. ደካማ ጎናቸውን እወቅ
እንደሚታወቀው የትኛውም አይነት መስተጋብር በችግር ወይም በክፍተት ውስጥ የሚፈጠር ነው፡፡ ነጋዴና ደንበኛን የሚያስተሳስረው የሁለቱም ችግርና ድክመት ነው፡፡ ነጋዴው ከደንበኛው ገንዘብ ይፈልጋል፤ ደንበኛው ደግሞ የጎደለውን ለመሙላት አገልግሎትና የምርት ውጤት ከነጋዴው ይፈልጋል፡፡ ይሁን እንጂ ሁለቱም ሙሉ ከሆኑና የጎደላቸው ከሌለ ነጋዴውም ሆነ ደንበኛው ሊገናኙ አይችሉም፡፡ ባልና ሚስትን የሚያስተሳስራቸው ነገር ቢኖር ሌላ ጉዳይ አይደለም፤ የሁለቱም ድክመት ነው፡፡ ሴቷ ያላትን ድክመት በወንዱ ጠንካራ ጎን ለመሸፈን ስትል ወንዱን ትፈልገዋለች፤ ወንዱ ያለውን ደካማ ጎን ደግሞ እሱ በሌለው ነገር ግን ሴቷ ባላት ጠንካራ ጎን ለመሸፈን ስለሚፈልግ ሴቷን ይፈልጋታል፡፡ ነገር ግን ሁለቱም ደካማ ጎን ከሌላቸው ወይም ደግሞ አንዱ የሌላውን ደካማ ጎን መሙላት የማይችል ከሆነ ትዳሩ አይመሰረትም፤ ሁለቱም ፆታዎች ከትውውቅ የዘለለ ፍቅር ሊኖራቸው አይችልም፡፡
በመሆኑም ፍቅር ሊመሰረት የሚችለውም ሆነ ቆንጆዋ እንስት ወዳንተ ልትመጣና ከአንተ ጋር ልትቆይ የምትችለው አንድ ወይም ከአንድ በላይ ችግሮች ወይም ደካማ ጎኖች ወይም አስጊ ጉዳዮች ሲኖራት ብቻ ነው፡፡ በመሆኑም በትክክል የምታስፈልግህን ሴት ለማወቅ በቅድሚያ የአንተ ደካማ ጎኖች፣ ችግሮችና ስጋቶች ምን ምን እንደሆኑና እነዚህን የባህሪ ድክመቶችና ስጋቶችም ምን አይነት ባህሪ ያላት ሴት ልትሸፈንልህ እንደምትችል አስብ፡፡ እንዲሁም በትክክል የምትፈልጋት ሴት የትኛዋ ልትሆን እንደምትችል ለማወቅ ደግሞ የሴቷን ደካማ ጎኖች በሚገባ ማወቅና አንተም ይህን ለመሙላት የሚያስችሉህ ጠንካራ ጎኖች በሚገባ እንዳሉህ ለማወቅ ሞክር፡፡ ይህ እንግዲህ ‹SWOT analysis› ወደሚለው ፅንሰ ሀሳብ ይወስደናል፡፡
‹SWOT analysis› ለአንተ፣
‹SWOT analysis› ለእሷ፣
(‹SWOT› Means “S=Strength, (ጠንካራ ጎኖች)፣ W=Weakness (ደካማ ጎን)፣ O=Opportunity (መልካም ዕድሎች)፣ T=Threat” (አስጊ ጉዳዮች) የሚሰኙ ናቸው፡፡ በዚህ መልክ ከተነተንክ በኋላ ወደማማለሉ ቀጥል፡፡ ካማለልካት በኋላም በሚገባ ልታቆያት እንደምትችል ማወቅ ትችላለህ፡፡ የእሷ ጥንካሬዎች የአንተን ደካማ ጎኖች የሚሞሉ መሆን አለባቸው፤ የአንተ ጥንካሬዎች አደግሞ የእሷን ደካማ ጎኖች የሚሞሉ መሆን አለባቸው፡፡ 
source  : http://www.zehabesha.com/

Wednesday, April 29, 2015

Ethiopian music 2015: Jacky Gosee: HAQ

የቤት ዕድለኞች ውል ለመዋዋል ሊያሟሉ የሚገባቸው ቅድመ ሁኔታዎች

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 21፣ 2007(ኤፍ.ቢ.ሲ) በ10ኛው ዙር የቤት ዕጣ የወጣላቸው ባለዕድለኞች ከዛሬ ጀምሮ ውል መዋዋል እንደሚጀምሩ የአዲስ አበባ ከተማ ቤቶች ልማትና አስተዳደር ኤጀንሲ አስታውቋል።
የቤት ባለእድለኞቹ ውል ለመዋዋል ሲሄዱም ማሟላት ያለባቸው ቅድመ ሁኔታዎችን ኤጀንሲው አስታውቋል።
ወል ለመዋዋል የሚያስፈልጉ ቅድመ ሁኔታዎችም፦ የቤት ፈላጊነት ምዝገባ ያካሄዱበት ማረጋገጫ፣ ወቅታዊ ወይም የታደሰ መታወቂያ፣ ባለትዳር ከሆኑ ያገባ የምስክር ወረቀት፣ ባለትዳር ካልሆኑ ያላገባ የምስክር ወረቀት፣ ትዳራቸው በፍቺ የተቋጨ ከሆነም ህጋዊ የፍቺ ወረቀት፣ የትዳር አጋራቸው በመጥፋት ወይም በተለያዩ ምክንያት በአካባቢው ላይ የሌሉ ከሆነ ደግሞ በፍርድ ቤት አሳውጀው ማረጋገጫ ማምጣት ይጠበቅባቸዋል ተብሏል።
የትዳር ሁኔታ የሚያሳይ የምስክር ወረቀት ወይም ማረጋገጫ ያስፈለገው የቤት ባለእድለኞቹ የባንክ ብድር በሚበደሩበት ጊዜ ሁለቱም የትዳር አጋሮች እኩል መብት ስላላቸው እንደሆነ ኤጀንሲው አስታውቋል።
ክፍያውን ሙሉ በሙሉ በአንድ ጊዜ የሚከፍሉ የቤት ባለእድለኞች ግን ይህንን የማሟላት ግዴታ የለባቸውም።
አንድ ሰው የቤት ባለመብት የሚሆነው እጣ ስለወጣለት ብቻ ሳይሆን የሚጠበቅበትን ቅድመ ሁኔታዎች አሟልቶ ውል ሲዋዋል ስለሆነ የቤት እድለኞች በንቃት ሊሳተፉበት ይገባልም ተብሏል።
ዕድለኞች ውል የሚዋዋሉት ዕጣው በወጣላቸውና ቤቱ በሚገኝበት ክፍለ ከተማ መሆኑንም ኤጀንሲው አስታውቋል።
ኤጀንሲው በአስሩም ክፍለ ከተሞች ውል መፈራረሚያ ጣቢያዎችን ያቋቋመ ሲሆን፥ በእያንዳንዱ ጣቢያም ከ30 በላይ ባለሙያዎች የተቀላጠፈ አገልግሎት እንዲሰጡ ተመድበዋል።
የቤት እጣ የወጣላቸው ባለእድለኞችም የሚጠበቅባቸውን መረጃዎች አሟልተው ከተገኙ ውሉን በ15 ደቂቃ ውስጥ እንደሚፈራረሙ የኤጀንሲው ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ መስፍን መንግስቱ ተናግረዋል።
ውል የማሰሩ ስራ ለተከታታይ 60 የስራ ቀናት የሚቀጥል ሲሆን፥ በማንኛውም ምክንያት ውል ሳይፈጽሙ ለቀሩ ዕድለኞች የሚራዘም ቀን አለመኖሩን ዋና ስራ አስኪያጁ ገልፀዋል።
ዕድለኞች ውል በፈጸሙ በአጭር ጊዜ ውስጥ የቤት ቁልፋቸውን ይረከባሉ ተብሏል።
በአስታርቃቸው ወልዴ

የተጫነው፦ በሙለታ መንገሻ
source : FBC

Friday, April 24, 2015

ኢትዮጵያ የመናገር ነጻነትና የሚዲያ አፈና የሰፈነባት ሀገር ተባለች - Eritrea and Ethiopia named most censored countries in Africa

Eritrea and Ethiopia named most censored countries in Africa
Eritrea and Ethiopia named most censored countries in Africa

Eritrea and Ethiopia have been named as the most censored African countries in a report compiled by the Committee to Protect Journalists (CPJ).

According to the CPJ release, the list is “based on research into the use of tactics ranging from imprisonment and repressive laws in the harassment of journalists and restrictions on Internet access.”

Eritrea ranked number one while Ethiopia came in fourth in the list of 10 most censored countries in the world. The eight other countries on the list are North Korea, Ethiopia, Azerbaijan, Vietnam, Iran, China, Myanmar, and Cuba.

CPJ says Eritrea’s president Isaias Afewerki “has succeeded in his campaign to crush independent journalism, creating a media climate so oppressive that even reporters for state-run news outlets live in constant fear of arrest.”

The tactics used by Eritrea and North Korea – second on the list – mirror each other to a large extent. These regimes use “a combination of media monopoly, harassment, spying, threats of journalist imprisonment, and restriction of journalists' entry into or movements within their countries” to keep their grip on power.

The last accredited international reporter was kicked out of Eritrea in 2007, while those invited occasionally to just interview the president are closely monitored by state security.

“Imprisonment is the most effective form of intimidation and harassment used against journalists,” CPJ adds.

The country is Africa's worst jailer of journalists, and with at least 23 behind bars it ranks third in the world just after Iran, which has jailed 30, and China 44.

Additionally, President Afewerki’s government has deliberately limited internet access through slow dial up connections such that less than one per cent of the population goes online.

Read More at The East African

1 ሺህ 292 የ40/60 የጋራ መኖሪያ ቤቶች በመጪው ሰኔ ለተጠቃሚዎች ይተላለፋሉ

1 ሺህ 292 የ40/60 የጋራ መኖሪያ ቤቶች በመጪው ሰኔ ለተጠቃሚዎች ይተላለፋሉ
በአዲስ አበባ ከተማ በ40/60 የቤት ፕሮግራም በግንባታ ላይ የሚገኙ የጋራ መኖሪያ ቤቶች ዛሬ የመስክ ጉብኝት ተካሂዶባቸዋል።
ጉብኝት ከተካሄደባቸው የጋራ መኖሪያ ቤቶች መካከልም የሰንጋ ተራ እና ክራውን መንደሮች ይጠቀሳሉ።
በክራውን መንደር እስከ 12 ፎቅ የሚደርስሱ 540 ቤቶች ያሉ ሲሆን፥ ቤቶቹ ሊፍት የተገጠመላቸው፣ የእሳት አደጋ መከላከያ እና የአደጋ ጊዜ መውጫን ያካተቱ ናቸው።
በአሁኑ ወቅት የውሃ፣ የኤሌክትሪክ እና የስልክ መስመሮችም ገብተውላቸዋል።
ለሁሉም የ40/60 የጋራ መኖሪያ ቤቶች መብራት ቢጠፋ ጀኔሬተር ተዘጋጅቶላቸዋል።
በአሁኑ ወቅት በ40/60 የቤት ልማት ፕሮግራም ከ14 ሺህ 300 በላይ ቤቶች እየተገነቡ ሲሆን፥ ከዚህ ውስጥ 1 ሺህ 292 ያህሉ ሙሉ በሙሉ በሚባል ደረጃ ተጠናቀዋል።
ሰኔ 2007 ዓ.ም ላይም ለተጠቃሚዎች ይተላለፋሉ ተብሎ ነው የሚጠበቀው።
በ2006 ዓ.ም ግንባታቸው የተጀመሩት ከ12 ሺህ በላይ ቤቶችም የግንባታ አፈፃማቸውምከ20 እስከ 45 በመቶ ደርሷል ።
በዚህ ዓመትም የ15 ሺህ አዳዲስ የ40/60 የጋራ መኖሪያ ቤቶች ግንባታ ይጀመራል።
በ40/60 የቤት ልማት ፕሮግራም በመጀመሪያ 165 ሺህ ያሀል ቤት ፈላጊዎች ተመዝግበው የነበር ሲሆን፥ በአሁኑ ወቅት 158 ሺህ ያህል የሚጠበቅባቸውን በመቆጠብ ላይ ይገኛሉ፣ 7 ሺህ ተመዝጋቢዎችም ቁጠባውን አቋርጠው ወጥተዋል።
የቤቶቹን ዋጋ 40 በመቶ የቆጠቡ 20 ሺህ 673 ተመዝጋቢዎች ሲኖሩ፥ እስከ መጋቢት 30፣ 2007 መቶ በመቶ የቤቶቹን ዋጋ የቆጠቡም 8 ሺህ 329 ተመዝጋቢዎች መኖራቸውም ተጠቅሷል።
ሴቶች እና የመንግስት ሰራተኞች ቅድሚያ የቤት ባለቤት እንዲሆኑ ለማድረግ እስካሁን በመርሃግብሩ የተላለፈ ውሳኔ የለም፣ ውሳኔው ተግባራዊ ቢደረግ እንኳን ሙሉ በሙሉ ከቆጠቡት ነው የሚጀመረው ነው የተባለው።
የቤት ማስተላለፍን በተመለከተም መቶ በመቶ የቤቶቹን ሂሳብ የቆጠቡ ቅድሚያ ቤቶቹን የሚያገኙ ሲሆን፥ በምዝገባ ወቅት ከተጠቀሰው የቤቶች ዋጋ መጠነኛ ሊኖር እንደሚችልም ተመልክቷል።
የአዲስ አበባ ቁጠባ ቤቶች ልማት ኢንተርፕራይዝ ለጣቢያችን በላከው መግለጫ በስምንት የጋራ መኖሪያ መንደሮች የግንባታው ሂደት በመፋጠን ላይ ይገኛል።
የቤቶች ግንባታ የደረሰበት ደረጃና በቀጣይም ግንባታዎቹ የሚጀመርባቸው አካባቢዎች የመስክ ጉብኝት ላይ ሁሉም የመንግስት እና የግል ሚዲያ ተቋማት ተሳታፊ መሆናቸው ተገልጿል።
ቡልቡላ፣ ቦሌ አያተ ሰሚት፣ ገርጂ እና ቱሪስት ንግድም አዳዲስ የ40/60 ቤቶች የሚገነቡባቸው አካባቢዎች ይሆናሉ።
በባሃሩ ይድነቃቸው

ይህን ግለሰብ መመርመር ሳይኖርብን አይቀርም

Aseged Tamene's photo.Aseged Tamene's photo.
በሶሻል ሚዲያ (ፌስ ቡክ) Ahamab muhamad oromo የሚባል ሰው ከብሄር ጋር የተያያዙ ጠንከር ያሉ መልእክቶችን በአማርኛና በኦሮምኛ ሲያስተላልፍ ቆይቷል፡፡የኢትዮጵያን ባንዲራ ሲረግጥ የሚያሳይ የራሱን ምስልም በመለጠፍ ጥላቻውን ማሳየቱን ብዙዎች ያስታውሱታል፡፡
ግለሰቡ የፕሮፋይል ምስሉ የአሜሪካ መንትያ ህንጻዎች ሲጋዩ የሚያሰይ ፎቶ ግራፍ ካደረገም ረዘም ያሉ ግዜያት ተቆጥረው ነበር፡፡
ወንድሞቻችን በሜድትራንያን ባህር አካባቢ በአይ ኤስ አይ ኤሶች ግድያ ከተፈጸመባቸው በኋላም በታጣቂዎቹ እየተጎተቱ ሲወሰዱ የሚያሳይ ፎቶ ለጥፉበት ‹‹በኦሮምኛ ከአገራችን ውጡ››የሚል ጽሁፍ አስፍሮበታል፡፡
ታላቁን ህዝብ ኦሮሞን እወክላለሁ እያለ በሌሎች ላይ ሞትን የሚሰብከው ግለሰቡ በጣም በቅርቡ የፈረንሳይና የመካከለኛው ምስራቅ ወታደሮች የሚጫሙትን ቡትስ ጫማ መጫማቱን የሚያሳይ ፎቶም ለጥፎ ነበር፡፡ወንድሞቻችንን በሊቢያ ያረዱ አረመኔዎችም ይህንኑ ጫማ ተጫምተው እንደነበር መመልከት ይቻላል፡፡
በሪያድ ሳዑዲ እንደሚኖር በገጹ የሚናገረው ግለሰብ ምናልባት አይ ኤስ አይ ኤስን የተቀላቀለ ሊሆን እንደሚችል በደንብ እንድንጠረጥር የሚያደርገን ሶስት ወጣቶች መሳሪያ በመያዝና ወታደራዊ ልብስ በመልበስ ፊታቸውን በጭምብል በመሸፈን የቪዲዮ ምስል መልቀቃቸው አይዘነጋም፡፡ይህንን የቪዲዩ ምስል መጀመሪያ የለቀቀው ግለሰብም እርሱ መሆኑን ብዝዎች የሚያስታውሱ ይመስለኛል፡፡
በቪዲዩው የሚታዩት ኢትዩጵያዊያን ወጣቶች የለበሱትን አይነት ወታደራዊ ልብስ በሊቢያ ወንድሞቻችንን ሲቀጥፉ የተመለከትናቸው ሽብርተኞችም መልበሳቸው መቼም የግጥምጥሞሽ ብቻ አይሆንም፡፡
ሌላኛው አስገራሚ ነገር በአሁኑ ሰዓት Ahamab muhamad oromo የፌስ ቡክ አካውንቱን ዲአክትቬት ማድረጉ ነው፡፡መረጃው እርሱን የማይመለከት ከሆነ ስለምን አካውንቱን ሳይዘጋ ምላሽ መስጠት አልተቻለውም?
እንግዲህ የተቃዋሚዎችን አካውንት እየሰበራችሁና ስልኮቻችሁን እየጠለፋችሁ አልያም ከሰላማዊ ትግል እየገፋችሁ ወደ ጫካው እየመራችሁ መልሳችሁ ደግሞ ‹‹ሽብርተኛ››በማለት ከጎረቤት አገር ሳይቀር የምታስመጡ እናንተ ከወዴት አላችሁ?

posted by Aseged Tamene

ይህ የምታዩት የ16 ዓመት ታዳጊ ኤርትራዊ ናኤል ጎይቶም ይባላል፤ኢትዮጵያውያኑን እና ኤርትራውያኑን በግፍ ሲቀሉ እና ሲረሸኑ በግዴታ እንዲያዩ መደረጋቸውን ከቢዝነስ ታይምስ ጋር ባደረገው ቃለመጠይቅ ተናግሯል ፡፡ናኤል ጎይቶም የኤይ ኤስ ታጣቂዎች ተይዛ የነበረ ቢሆንም ኢትዮጵያውያን እና ኤርትራውያን ላይ አሰቃቂ ድርጊት ከተከናወነ ከጥቂት ቀናት በኋላ ከ4ጉደኞቹ ጋር ማምለጡንም ተናግሯል

16-year-old Eritrean forced to watch the beheadings of Ethiopian Christians in Libya – UK paper

Nael Goitom
A 16-year-old Eritrean migrant who escaped captivity under the Islamic State (Isis) in Libya has exclusively told IBTimes UK that the jihadists forced him to watch the beheading and shooting of Eritrean and Ethiopian Christians.
Nael Goitom, 16, fled IS captivity along with four other Eritreans minors on 7 April after the extremists decided to move their Libyan camp in the desert to hide from the fighting in the area.
“We thought: it’s better to try to escape than to wait to be slaughtered by them,” he told IBTimes UK in an interview. They walked for four days before reaching a settled area and asking for help.
Under more than a month of IS captivity, the Christian boys were forced to learn the Koran to become “Cubs of the Caliphate”. “They asked us ‘what do you choose, to be killed or to become Muslims?’ Of course we choose the latter. ‘We’ll fight for you’, we said,” Nael said.
But the most harrowing account regards the execution of dozens of Ethiopian and Eritrean Christians in Libya by IS militants, which was shown in a 30-minute video featuring extensive rants against Christianity and the West.

 

ፓስተር አርቲስት ጥበቡ ወርቅዬ የመኪና አደጋ ደረሰበት



ፓስተር አርቲስት ጥበቡ ወርቅዬ የቤተክርስቲያኒቱን ተልኮ ለመፈፀም ትላንት ማምሻውን ከመካኒሳ ሙሉ ወንጌል ቤ/ክ ከሌሎች አገልጋዮች ጋር በመሆን ነበር ወደ ሻሸመኔ የተንቀሳቀሱት ሆኖሞ ዝዋይ ላይ ባጋጠማቸው የመገልበጥ አደጋ ጥበቡን ጨምሮ ፓስተር ይሳቅ አለማየው (የሻሸመኔ ሙሉ ወንጌል አስተዳደር) እና አሽከርካሪው ህይወታቸው ሊያልፍ ችሏል:: ቀሪ ጉዳት የደረሰባቸው አገልጋዮች በዝዋይ ሪፈራል ሆስፒታል እርዳታ እየተደረገላቸው ነው ሲል ኤልሻዳይ ቲቪ ዘግቧል::ለቤተሰብ እና ለአድናቂዎቹ መፅናናትን እንመኛለን::
posted by Aseged Tamene

Thursday, April 23, 2015

በአይሲኤል ሕይወታቸውን ከተቀጠፉት መካከል አንዱ አወቀ ገመቹ

በአይሲኤል ሕይወታቸውን ከተቀጠፉት መካከል አንዱ አወቀ ገመቹ

በሊቢያ በአይሲኤል ሕይወታቸውን ካጡት ኢትዮጵያውያን መካከል የሁሉንም ኢትዮጵያውያን ማንነት ማረጋገጡ ቀጥሏል:: የተወሰኑትን ማንነት ዘ-ሐበሻ ባለፉት ቀናት ስታስተዋውቅ ቆይታለች:: የሁሉም በደረሰን ጊዜ ለማቅረብ እንሞክራለን:: በዚህም መሠረት ሕይወታቸውን ካጡት ውስጥ አወቀ ገመቹ ቡባ ይገኝበታል:: ከምስራቅ ወለጋ ሆሮጉድሩ ወደ ሊቢያ የተጓዘው አወቀ ሕይወቱ በ እንዲህ ያለው ሁኔታ ማለፉ በጣም ያሳዝናል::
እስካሁን ያወቅናቸው፦
1. ኢያሱ ይኵኖአምላክ
2. ባልቻ በለጠ
3. ዳንኤል ሐዱሽ
4. ቡሩክ ካሳሁን
5. ኤልያስ ተጫኔ
6. በቀለ ታጠቅ
7. በቀለ አርሰማ
8. ዳዊት ሐድጉ
9. መንግሥቱ ጋሼ
10. ጀማል ራህማን
11. አወቀ ገመቹ
ለቤተሰቦቹ መጽናናትን እንመኛለን::
aweke

ኢትዮጵያውያኑ እና ኤርትራውያኑ በአይ ኤስ በግፍ ሲቀሉ በግድ እንዲያይ የተደረገው ታዳጊ ይናገራል

 የ16 ዓመቱ ኤርትራዊ ስደተኛ ናኤል ጎይቶም የኤይ ኤስ ታጣቂዎች ኢትዮጵያውያኑን እና ኤርትራውያኑን በግፍ ሲቀሉ እና ሲረሸኑ እንዲመለከት መደረጉን ይናገራል።
ታዳጊው ኢንተርናሽናል ቢዝነስ ታይምስ ከተሰኘው ጋዜጣ ጋር ባደረገው ቃለምልልስ እንደተናገረው፥ ታጣቂው የአይ ኤስ ቡድን ይህን አሰቃቂ ድርጊት አስገድዶ እንዲመለከት አድርጎታል።
ይህ አሰቃቂ ድርጊት ከተከናወነ ከጥቂት ቀናት በኋላ  ከሌሎች አራት ኤርትራውያን ጋር በሊቢያ ታስረውበት ከነበረው ካምፕ ማምለጣቸውንም ተናግሯል።
በእዚህ አረመኔ ቡድን ከመቀላት ለማመለጥ መሞከር አዋጭ መሆኑን የተናገረው ናኤል፥ ከቡድኑ ካምፕ ካመለጡ በኋላ እርዳታ የሚያገኙበት ስፍራ እስኪደርሱ ድረስ ለአራት ቀናት ያህል በሊቢያ በረሃ ውስጥ መጓዛቸውን ይተርካል።
ከአንድ ወር ለሚበልጥ ጊዜ በፅንፈኛው አይ ኤስ ቁጥጥር ስር በነበሩበት ወቅትም “ከመሞት እና እስልምናን ከመቀበል የቱን ትመርጣላችሁ”? የሚል ምርጫ እንደተቀመጠላቸው እና በወቅቱ ሙስሊም መሆንን እንደሚመርጡ እና እንዋጋላችኋለን ሲሉ መናገራቸውንም ያስታውሳል ታዳጊው።
ናኤል ኢትዮጵያውያኑ እና ኤርትራውያኑ በአይ ኤሴስ ከተያዙ በኋላ በአንድ ትልቅ ጉድጓድ መቀመጣቸውንም ተናግሯል ።
ከእለታት በአንዱ ቀንም 47 ያህል ኢትዮጵያውያንን እና ኤርትራውያንን ጥቋቁር እና ብርቱካናማ ልብሶችን አልብሰው ወደ ሜዲትራኒያን ባህር ዳርቻ እንዲሁም ሊቢያ በረሃ እንደወሰዷቸው እና እሱም ይህን ይመለከት ዘንድ አብሯቸው እንደወሰዱት ከዚያም ይህን ጭካኔ የተመላበት ድርጊት እንዲመለከት መደረጉንም ይናገራል።

ታዳጊው በአይ ኤስ እንዴት ተያዘ?
ናኤል እንዴት በፅንፈኛው የአይ ኤስ እጅ እንደተያዘም ያብራራ ሲሆን፥ 10 ኤርትራውያን ሴቶችን እና 8 ኢትዮጵያውያንን ጨምሮ 61 ከሚሆኑ ስደተኞች ጋር ከአንድ ወር በፊት በሱዳን አድርግው ደቡብ ሊቢያን ሲያቋርጡ በአይ ኤስ ታጣቂዎች መያዛቸውን እና ሀይማኖት ነክ ጥያቄዎች መጠየቃቸውን ያስታውሳል።
ከመካከላችሁ ማን ነው ሙስሊም? ብለው እንደጠየቋቸው ነገር ግን ክርስቲያን የሆንነው መስቀል እና ክርስቲያን መሆናችንን የሚያሳዩ መንፈሳዊ ምስሎችን በመያዛችን በወቅቱ ማንነታቸንን መደበቅ አላስቻለንም ብሏል።
በአይ ኤስ ካምፕ ውስጥ ከ300 እስከ 400 የሚሆኑ የፅንፈኛው ቡድን አባላት የሚገኙ ሲሆን፥ ኢትዮጵያዊያን እና ኤርትራዊያን ተይዘው በካምፑ ውስጥ እንዲገቡ ሲደረግ፣ ሶማሊያውያን ግን መሄድ ወደፈለጉበት እንዲጓዙ ይፈቀድላቸው እንደነበር ይተርካል።
ናኤል ኤይ ኤስን አስቀድመው የተቀላቀሉ እና ለሽብር ቡድኑ የሚዋጉ ሶስት ኤርትራውያን የነበሩ ሲሆን፥ እነሱ ይረዱናል ብለን ስንጠብ ግን ስለኛ ምንም ስሜት አልተሰማቸውም ሲል ታሪኩን ያወጋል።
ናኤልን ጨምሮ ዮሃንስ መብራቱ፣ ቶማስ ገብረህይወት፣ አብርሃም ናይዝጊ፣ አማን ሺሻይ የተሰኙ ታዳጊ ኤርትራውያንም ከአይ ኤስ ካመለጡ እና ከአራት ቀናት አድካሚ የበረሃ ጉዞ በኋላ አንድ ሱዳናዊ አግኝቷቸው በሰሃራ በረሃ በርካታ ስደተኞች ወደሚገኙበት የስደተኞች መጠለያ እንዳደረሳቸው ገልጿል።
ታዳጊው ህይወቱን ማትረፍ ቢችልም ባየው እና በደረሰበት መከራ እና እንግልት ሳቢያ ውስጡ መጎዳቱን ነው የተናገረው።
አይ ኤስ ከ30 ደቂቃ በማያንስ የተንቀሳቃሽ ምስል (ቪዲዮ) በአለም ዙሪያ ባሰራጨው መልዕክቱ 30 ኢትዮጵያዊያን እና ኤርትራዊያን ንፁሃን ዜጎችን ገሚሱን በሜዲትራኒያን ባህር ዳርቻ ሲቀላ፥ ገሚሱን ደግሞ በሊቢያ በረሃ በጥይት በመተኮስ ሲገድል ማሳየቱ ይታወሳል።

ምንጭ፦ http://www.ibtimes.co.uk 
from : 

የአይኤስ ሽብር ድርጊትን ለማውገዝ የተጠራው ሠልፍ ላይ ፖሊስና ሠልፈኞች ተጋጩ

ሰበር ዜና፡- የአይኤስ ሽብር ድርጊትን ለማውገዝ የተጠራው ሠልፍ ላይ ፖሊስና ሠልፈኞች ተጋጩ
ሚያዝያ 11 ቀን 2007 ዓ.ም. በአሸባሪው የአይኤስ ቡድን አረመኔያዊ ድርጊት ሕይወታቸው ያለፈ ኢትዮጵያውያን የግፍ ግድያ ለመቃወም በመስቀል አደባባይ በዛሬው ዕለት ታላቅ ሰላማዊ ሠልፍ ተካሄደ፡፡ በሠልፉ ማጠናቀቂያ ላይ ሠልፈኞች ከፖሊስ ጋር ተጋጭተዋል፡፡
በዛሬው ዕለት በአዲስ አበባ የሚካሄደውን ሠልፍ ለመታደም ሕዝቡ ወደ መስቀል አደባባይ ያመራው ከጠዋቱ አሥራ ሁለት ሰዓት ጀምሮ ነበር፡፡

በዕለቱ በርካታ የከተማው ነዋሪዎች በአይኤስ ላይ ተቃውሞ ለማሰማት በሥፍራው ተገኝተዋል፡፡ በደረሰው መራር በሐዘን በእጅጉ የተነኩና እርማቸውን ለማውጣት ሠልፉ ላይ የተገኙ በርካቶች ነበሩ፡፡ መንግሥትን የሚቃወምና የሚደግፍ መፈክር ያነገቡ የተወሰኑ ሠልፈኞችም ነበሩ፡፡

በሠልፉ ላይ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ ንግግር ያደረጉ ሲሆን፣ እርሳቸው ንግግር በሚያደርጉበት ወቅት በሠልፈኞችና በፖሊስ መካከል ግጭት ተፈጥሮ የተወሰኑ ሠልፈኞች ላይ ጉዳት ደርሷል፡፡
የጠቅላይ ሚኒስትሩ ንግግር እንደተጠናቀቀ የተወሰኑ ሠልፈኞች በሥፍራው በነበሩት የፌደራል ፖሊስ አድማ በታኝ ፖሊሶች ላይ ድንጋይ በመወርወር ተቃውሞዋአቸውን የገለጹ ሲሆን፣ የፌደራል ፖሊስ አድማ በታኝ አባላትም አስለቃሽ ጭስ በመጠቀም ሠልፉን ለመበተን ሞክረዋል፡፡

በመሀሉም ጭሱን የሚሸሹ በርካቶች እርስ በእርስ ሲጋፉ የመረጋገጥ አደጋ ሲደርስባቸው፣ የአስለቃሽ ጭሱን ኃይል መቋቋም ያቃታቸው በርካቶችም አስፋልት ላይ ወድቀው ይታዩ ነበር፡፡ የተወሰኑት ሠልፈኞች ጉዳት የደረሰባቸውን ውኃ ፊታቸው ላይ በማፍሰስ እንዲነቁ ለማድረግ ሲሞክሩ ታይተዋል፡፡

የወደቁትና መረጋገጥ የደረሰባቸውን ሠልፈኞች በአምቡላንስ ወደ ዘውዲቱ ሆስፒታል ተወስደዋል፡፡ ፖሊስ ቁጥራቸው በውል የማይታወቅ ተቃውሞ ያሰሙ ሠልፈኞችንም በቁጥጥር ሥር አውሏል፡፡

Redwan accuses Semayawi party of disturbing an anti-ISIL peaceful rally

Redwan Hussein on recent disturbances at Washington Embassy - ሬድዋን ሁሴን፥ የመንግስት ኮምዩኒኬሽን ጉዳዮች ሚኒስቴር

ከሰማዕታቱ ስንቶቹ ታወቁ ስንቶቹ ቀሩ?

ኢትዮጵያውያን ሰማዕታተ ሊቢያ በቁጥር 30 ቢሆኑም ገና ሁሉንም ለይተን አላወቅናቸውም። ለመሆኑስ ይህንን ሥራ በየግላችን ለመሥራት መሞከራችን እንደተጠበቀ ሆኖ የነዚህን ዜጎች ማንነት አጣርቶ ለቤተሰቦቻቸው የማሳወቁ ኃላፊነት የማን ነው?
1ኛ. በጎ ኅሊና ያለን ሰዎች በሙሉ እያንዳንዳችን የወገኖቻችንን ማንነት በመለየቱ በኩል ኃላፊነት አለብን፤
2. ሰማዕት የሆኑት በስደተኝነታቸው ወይም በቆዳ ቀለማቸው ወይም በዜግነታቸው ሳይሆን በሃይማኖታቸው ምክንያት እንደመሆኑ ቤተ ክርስቲያን ኃላፊነት አለባት፤

4. መንግሥትም ኃላፊነት አለበት።
5. በተለያየ ክፍለ ዓለም የሚገኙ የኢትዮጵያ ማኅረበረሰብ ማኅበራት።
ከዚህ በታች ያለውን ዝርዝር በፌስቡክ ገጹ ያካፈለን “ጌታነው ሙንየ”ን እያመሰገንን ለተመሳሳይ ተግባር እንዘጋጅ።
ከሰማዕታቱ እስካሁን ያወቅናቸው፦
1.      ኢያሱ ይኵኖአምላክ
2.       ባልቻ በለጠ
3.      ዳንኤል ሐዱሽ
4.      ቡሩክ ካሳሁን
5.      ኤልያስ ተጫኔ
6.      በቀለ ታጠቅ
7.      በቀለ አርሰማ
8.      ዳዊት ሐድጉ
9.      መንግሥቱ ጋሼ

            10.    ጀማል ራህማን