Search

Tuesday, April 30, 2013

ሉሲ ነገ ወደ አገሯ ትመለሳለች


ላለፉት  አምስት ዓመታት በተለያዩ  የአሜሪካ  ግዛቶች በመዘዋወር ኢትዮጵያን ስታስተዋወቅ የቆየችው ሉሲ /ድንቅነሽ/ ነገ ወደ አገሯ ትመለሳለች ።
የባህልና  ቱሪዝም ሚኒስቴር  ለፋና  ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት  እንደገለፀው ፥ ከፍተኛ የመንግስት ባለሰልጣናት  ሉሲ  አገሯ ስትደርስ አቀባበል  ያደርጉላታል ።

የሉሲ ቅርስ ድብቅ የኢትዮጵያ  ሀብት በሚል  ፕሮጀክት ወደ አሜሪካ  ያቀናችው ሉሲ ከሌሎች የኢትዮጵያ  ቅርሶች ጋር በመሆን በተለያዩ  የአሜሪካ  ከተሞች  ለእይታ  ቀርባለች ።

በቆይታዋም ከ350 ሺህ  ሰዎች በላይ ጎብኝተዋታል ተብሎ ።

ሉሲ ለመጨረሻ  ጊዜ በአሜሪካ  ለህዝብ  እይታ የቀረበችው በካሊፎርኒያ  ነው ።

ከሂውስተን የተፈጥሮ ሳይንስ ሙዚየም ጋር በተገባ ስምምነት መሰረት  ወደ ዩናይትድ ስቴትስ ስታቀናም ፥ ከአገር ከመውጣቷ በፊት ሲቲ  ስካን  እንድትደረግና ምንም  ዓይነት  ጉዳት  እንዳይደርስባት ጥንቃቄ  ተደርጎ  ነው ።
 ምንጭ : ኤፍ ቢ ሲ

Monday, April 29, 2013

አርቲስት ጀማነሽ ሰለሞን ታሰረች

“የፍርድ ሂደቱ ሲጠናቀቅ ጋዜጣዊ መግለጫ እንሠጣለን” - ከጀማነሽ ጋር የታሰሩ አባት

በተለያዩ የመድረክ ቴያትሮች፣ በቴሌቪዥንና በሬዲዮ ድራማዎች በተለይም “ገመና” በተሰኘው ተከታታይ የቴሌቪዥን ድራማ የእናትነት ገፀ - ባህሪን ተላብሳ በመተወን የምትታወቀው አርቲስት ጀማነሽ ሰለሞን ታሰረች፡፡ አርቲስቷ ማክሰኞ ማታ ተይዛ አራት ኪሎ የሚገኝ ፖሊስ ጣቢያ ከታሰረች በኋላ ረቡዕ አመሻሽ ላይ ወደ ጉለሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ ዘጠኝ መዛወሯንና ከእርሷ ጋር ሌላ አንዲት ሴትና ሁለት ወንዶች መታሰራቸውን በስፍራው ተገኝተን አረጋግጠናል፡፡ አርቲስት ጀማነሽና አብረዋት የታሰሩት ግለሰቦች ሃሙስ እለት አፍንጮ በር መንገድ አዲስ አበባ ሬስቶራንት አካባቢ በሚገኝ የመጀመሪያ ደረጀ ፍርድ ቤት ቀርበው ጉዳያቸው የታየ ሲሆን የፊታችን በድጋሚ ፍርድ ቤት ይቀርባሉ፡፡

አርቲስቷንና አብረዋት የታሰሩትን ሰዎች ለመጠየቅ ወደ ስፍራው ከመጡ ግለሰቦች ለመረዳት እንደቻልነው፤ አርቲስቷና አብረዋት ያሉት ሰዎች የታሰሩት “ማህበረ ስላሴ ዘ ደቂቀ ኤልያስ” ከተባለው ማህበራቸውና ከሀይማኖት ጉዳይ ጋር በተያያዘ እንደሆነ ጠቁመው ዝርዝር መረጃ ከመስጠት ተቆጥበዋል፡፡ ከአርቲስቷ ጋር የታሰሩት አንድ የሃይማኖት አባት፤ ጉዳዩ በፍርድ ቤት የተያዘ በመሆኑ ከፍርድ ሂደቱ በኋላ ጋዜጣዊ መግለጫ እንደሚሰጡ፣ አሁን ምንም አይነት ዝርዝር መረጃ ለመስጠት ፈቃደኛ እንዳልሆኑ ነግረውናል፡፡ አርቲስት ጀማነሽን ሊጠይቋት የመጡ ሰዎችን ለማነጋገር ስትወጣ በተመለከትናት ጊዜ በፈገግታ የታጀበች ሲሆን ጠያቂዎቿ “እንዴት ነሽ ተመቸሽ?” ብለው ሲጠይቋት “እግዚአብሔር ያለበት ቦታ ሁሉ ምቹ ነው” ስትል ምላሽ ሰጥታለች፡፡ አርቲስቷ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ “ተዋህዶ” በሚል ሃይማኖት ውስጥ ተሣታፊ በመሆን አነጋጋሪ ሆና መቆየቷ የሚታወስ ነው፡፡.......

Friday, April 26, 2013

Women of the Daasanach


The Daasanach are a semi-nomadic tribe numbering approximately 50,000. Their clans stretch across Southern Ethiopia,Sudan and Kenya Politically, the Daasanach do not feel they belong to either country and prefer to self-govern by their own customs and interpretation of land borders.

Thursday, April 25, 2013

ወይዘሮ ትእግስት ዮሃንስ በአንድ ጊዜ አምስት ልጆችን ተገላገሉ ፡፡

በሲዳማ ዞን ጉርቺ ወረዳ ሃይሳ ባራ ቀበሌ ነዋሪ የሆኑት ወይዘሮ ትእግስት ዮሃንስ በአንድ ጊዜ አምስት ልጆችን ተገላገሉ ፡፡

ወይዘሮዋ የሶስት ልጆች እናት ሲሆኑ ፥ ምጥ ሲጀምራቸዉ በአከባቢያቸው ወደሚገኝ ጤና ጣቢያ በማምራት አንድ ልጅ ከተገላገሉ በኋላ በድጋሚ በይርጋለም ሆስፒታል ቀሪዎቹን አራት ልጆች ተገላግለዋል፡፡

በአሁኑ ሰአት ላይ አምስቱም ልጆች በጥሩ ጤንነት ላይ መሆናቸውን ነው የህክምና ባለሞያዎች የተናገሩት፡፡ ልጆቹ ከአንድ ኪሎ ግራም በታች ክብደት ሲኖራቸዉ አምስቱም ሴቶች ናቸው ፡፡

ከግማሽ ሚሊየን እርግዝናዎች መካከል በአንዱ ይህ አይነት ሁኔታ እንደሚከሰትም ነዉ የህክምና ባለሞያዎች የሚናገሩት ፡፡

Abet - Ethiopia's First Girls Band Feat Haile Roots - Amazing Video


Wednesday, April 24, 2013

የኢትዮጵያ ድሪም ላይነር አውሮፕላኖች የበረራ ማረጋገጫ አገኙ

ቦይንግ 787 ድሪምላይነር አውሮፕላን አቁሞት የነበረውን በረራ በቅርቡ እንደሚጀምር የቦይንግ ኩባንያ አስታወቀ።
የድርጅቱ የኢንጅነሪንግ እና የማርኬቲንግ ክፍል የስራ ሃላፊዎች በሰጠት ጋዜጣዊ መግለጫ ፥ ኩባንያው በአንዳንድ ድሪምላይነር አውሮፕላኖቹ ላይ ተከስቶ የነበረውን ችግር የቴክኒክ ቡድን በማቋቋም ከፈተሸ በኋላ ለበረራ ዝግጁ መሆናቸውን አረጋግጧል።
አለም አቀፉ የበረራ ደህንነት ተቆጣጣሪ ኤጀንሲም አውሮፕላኖቹ እንዳይበሩ ጥሎት የነበረውን ጊዜያዊ እገዳ አንስቷል።
ባለፈው የካቲት ወር ላይ የጃፓን ዓየር መንገድ በሆኑ  ቦይንግ 787 አውሮፕላኖች ላይ ፥ ከጭስ ማውጫና  ባትሪ ጋር በተያያዘ ባጋጠማቸው የቴክኒክ ችግር  በመላው ዓለም  የሚገኙ  ተመሳሳይ አውሮፕላኖች ከበረራ ታግደው ነበር ።
የቦይንግ  ኩባንያ  ቴክኒሽያኖች ሰሞኑን  ወደ አዲስ አበባ  በመምጣት ለኢትዮጵያ  ዓየር መንገድ 787 ድሪምላይነር አውሮፕላኖች ምርመራና ጥገና  ሲያደርጉ ቆይተዋል።
ከምርመራና ጥገና  በኋላም አውሮፕላኖቹ ለበረራ ዝግጁ መሆናቸውን ነው የቴክኒክ ቡድኑ ያረጋገጠው ።
የኢትዮጵያ  ዓየር መንገድ  ያሉት  ቦይንግ 787 ድሪም ላይነር አውሮፕላኖች በረራ የሚጀምሩበትን ጊዜ በቅርቡ እንደሚያሳውቅ የድርጅቱ የስራ ሃላፊዎች ተናግረዋል።

በሞላልኝ ከሳቴብርሃን

Rumors of the Death of Mengistu Hailemariam spread online

Breaking news****Mengistu Hailemariam died of massive heart attck today

According to the news from zimbabwe national tv report, the former bloody dictator, mengistu hailemariam suffered massive heart attack yesterday and rushed tohospital in Harare. He was already lost his conciousness by the time he arrived. In an effort to revive him the doctors put him on life support for 24 hours and latter he was pronounced dead at the hospital . http://www.newzimbabwe.com/
Details are being expected as a lot of mourners are being fled to his residence andhospital
Mengistu Hailemariam has Died at the age of 75. Born on May 21, 1937 Mengistu was a father of Three children, Tilahun Mengistu, Tigist Mengistu and Andenet Mengistu. Lt. Col. Mengistu Haile Mariam (born 1937) became the head of state of Ethiopia and chairman of the ruling military government after a 1974 revolution deposed Emperor Haile Selassie. He was also the head of the central committee of Ethiopia’s Socialist Workers Party. Mengistu resigned as head of state in 1991 and fled into exile in Zimbabwe
source: http://africaim.com/breakin-newsmengistu-hailemariam-died-of-massive-heart-attck-today/

Tuesday, April 23, 2013

Pregnant woman died while medical staff watching Sew Le Sew Drama

የህክምና ባለሞያዎች ድራማ እየተመለከቱ የታካሚዋ ህይወት ጠፋ

ወ/ሮ ሰፊያን እንደዋጋው የተባሉት የቤት እመቤት የህክምና ባለሙያዎች ተገቢውን ኃላፊነት ባለመወጣታቸው  ህይወታቸው ማለፉን ቤተሰቦቻቸው ለፍኖተ ነፃነት ጋዜጣ ዝግጅት ክፍል አስታወቁ፡፡
የሟች ቤተሰቦች በሠነድ አስስደግፈው ለዝግጅት ክፍላችን እንዳስታወቁት የጥሩነሽ ቤጂንግ አጠቃላይ ሆስፒታ የዕለቱ ተረኛ ሐኪሞች በፈጠሩት ኃላፊነት የጎደለው አገልግሎት አሰጣጥ የእህታቸውን ህይወት ሊያጡ ችለዋል፡፡
የሟች ቤተሰቦች እህታችን አጣን የሚሉበት ሁኔታ ሲያስረዱ “እህታችን መንታ ማርገዟ ተነግሯት ተገቢውን የህክምና ክትትል እያደረገች የእርግዝና ጊዜዋን ጨርሳለች ፡፡ መጋቢት 26 ቀን 2005 ዓ/ም ለሊት ምጥ ያዘኝ አለች፡፡ እያማጠችና እየተሰቃየች ነጋ በማግስቱ ጠዋት ነተስተን ሳሪስ ጤና ጣቢያ ወስደናት፤ ጤና ጣቢያው የደረሰነው 4 ሰዓት ነው፡፡ ለጊዜው ምንም ዕርዳታ ሳይደረግ 6 ሰዓት ሆነ፡፡ የጤና ጣቢያው ሠራተኞች ለምሳ ወጡ፡፡ 7 ሰዓት ሲመለሱ የላብራቶሪ ምርመራ አድርገው ከአቅማችን በላይ ስለሆነ ብለው ለጥሩነሽ ቤጂንግ አጠቃላይ ሆስፖታል ሪፈር ተጻፉልን፡፡
ከቀኑ 8 ሰዓት ሲሆን ጥሩነሽ ቤጂንግ አጠቃላይ ሆስፒታል ደረስን፡፡” በማለት ይገልጻሉ፡፡
ቤተሰቦቿም በመቀጠልም ሲያብራሩ  “8 ሰዓት ሆስፒታሉ ብንደርስም ከ8-11 ሰዓት ድረስ ከሆስፒታሉ ምንም ዓይነት እርዳታ ማግኘት አልቻለችም፡፡ ከ11 ሰዓት በኃላ ወደ ዘውዲቱ ሆስፒታል ሪፈር ጻፉልን፡፡ 12 ሰዓት ሲሆን ዘውዲቱ ሆስፒል ደረስን፡፡
የዘውዲቱ ሆስፒታል የዕለቱ ተረኞች ምንም እርዳታ ሳያደርጉ ተኝታ መታከም አለባት፡፡ እኛ አልጋ የምንሰጠው እኛ ጋ ክትትል እያደረጉ ለቆዩ ታካሚዎች ነው፡፡
ስለዚህ ወደ መጣችሁበት ሆስፒታል ተመለሱ፤ ብለው ጻፉልንና ተመልሰን ወደ ጥሩነሽ ቤንጂንግ ሆስፒታል ሄድን፡፡ የዕለቱ ሐኪሞች ተመልሰን ስንመጣ ተቀብው ሊያስተናግዱን አልቻልንም፡፡ የደረስነው ከምሽቱ ሦስት ሰዓት ነው፡፡ ሐኪሞች በአንድ ክፍል ተሰብስበው “ሰው ለሰው” ድራማ ይመለከቱ ነበር፡፡ ቀን የተመለከተቻት ሐኪምም ቆማ ድራመውን ትመለከታለች እህታችን ህመሙ ጨምሮባት የስቃይ ድምጽ ታሰማለች፡፡ ደም ይፈሳታል፡፡ ኸረ እባካችሁ ልትሞትብን ነው! እርዳታ ስጡልን ብለን ለመንን፤ ከውጪ የጥበቃ ሠራተኞች ጠርተው ሆስፒታሉን እየረበሹ ስለሆነ አስወጧቸው ብለው አስወጡን፤ ባለሞያዎቹ እኛ ነን እንጂ እናንተ አይደላችሁም ምታውቁት መውለጃ ጊዜዋ ገና ነው ብሎን አግዳሚ ላይ አስቀምጠዋት እነሱ ወደ ድራማቸው ሄዱ፡፡
እኛም አላስችል ብሎን እየተመላለስን በቀዳዳ ስንመለከት ስትሰቃይ ተመልክተናል፡፡” ሲሉ በለቅሶና በቁጭት ሁኔታውን ይገልጹታል፡፡
የሟች ቤተሰቦች በማያያዝም ሲናገሩ “እስከ ለሊቱ 6 ሰዓት ድረስ ምንም እርዳታ አላገኘችም:: ከሌሊቱ 6 ሰዓት አልጋ ተገኝቶላታል ገንዘብ ክፈሉ ተባልን ለጊዜው ደስ ብሎን ከፍለን አልጋ ይዛ ተኛች፡፡ ከቀን ጀምሮ እንደተመለከትነው አሁንም ደም ይፈሳትል የምጥ ስሜት የተናነቃታል፡፡
መርዳት ባለመቻላችን እያየን አዝነን ጥለን ወጣን፡፡ ከዚያ በኋላ መግባት እንደማንችልም ተነገረን፡፡ እስከ ለሊቱ 9፡15 ድረስ በምን ሁኔታ ላይ እንዳለች ማወቅ አልቻልንም በትግስት ተቀምጠን ጠበቅን፡፡ ዘጠኝ ሰዓት ከሩብ ሲሆን አንድ ወንድና አንድ ሴት ልጅ በሠላም መገላገሏን ለእሷ የተመደበችውና ቆማ ድራማውን የምትከታተለዋ ሐኪም አበስረችን፡፡ ለልጆቹ ልብስ ጠየቀችን፤ ይዘን ስለነበረ ሰጠናት፡፡ ማየት እንችል እንደሆነ ጠየቅን ቆይ አሁን ትረጋጋ ብላን ሄደች፡፡
ከንጋቱ 12 ሰዓት ሲሆን አሁንም ማየት እንድንችል ጠየቅን አሁን የሚያስፈልጋት አጥሚት ስለሆነ አምጡላት አሉን፤ ሰጠናት፡፡ እኛ ደግሞ አንድ ቀን ሙሉ ደም ሲፈሳት ስለዋለች ልባችን ሊረጋጋ ባለመቻሉ ማየት ፈለግን አልፈቀዱልንም የሰጠናትን አጥሚት ትጠጣም አትጠጣም ያወቅነው ነገር የለም፡፡
ሀኪሟ ተመልሳ መጥታ በጣም በጥሩ ሁኔታ ላይ ናት ከ2-7 ሰዓት ትወጣለች አለችን፡፡ ሁላችንም በጣም ደስ አለን፡፡ በየአቅጣጫው እየደወልን ለዘመድ አዝማድ ተናገርን፤ ይዘናት ለመውጣት ስንዘጋጅ ትንሽ ደም ስለፈሰሳት ደም ያስፈልጋታል አሉን፡፡ ሁላችንም የእህታችንን ህይወት ለማትረፍ ወደ ስታዲየም አካባቢ ደም ለመስጠት ቀይ መስቀል ሄድን ፡፡”  በማለት ያስረዳሉ፡፡ አክለውም “ሟች እህታችን ከዚህ በፊት ሁለት ጊዜ በቤት ውስጥ ወልዳለች፡፡
የመጀመሪያ ልጇ 17 ዓመት ከሁለት ወሩ ሲሆን ሁተኛዋ ልጇ 16 ዓመቷ ነው፡፡
ሁለተኛዋ ልጇ ተደብቃ ገብታ እናቷን ስትመለከት በጀርባዋ ተንጋላ ተኝታለች አያኗም ተጫፍኗል፡፡ ብላ ነገረችን፡፡ እኛ ደም ለመለገስ ስንሯሯጥ የ17 ዓመት ከሁለት ወር የሆነውን ልጇን አስፈርመው አፕራሲዮን አደረግን አሉን፡፡ ከኦፕራሲዮን በኃላ መሞቷ ተነገረን፡፡ በምን ምክንያት ኦፕራስዮን ልትሆን እንደቻለች ሊያስረዱን አልቻሉም ዕድሜው 18 ዓመት ያልሞላ ልጅ ለምን ማስፈረም ፈለጉ?፡፡ አስክሬን ለማስረከብ  እና ገንዘብ ለመቀበል ይህ ነው የማይባል በደል ደርሶብናል፡፡ አስክሬን ለማውጣት ገንዘብ ለመክፈል በሊፍት ውስጥ የገባውን ባለቤቷን መብራት ጠፍቶ ለ30 ደቂቃ በአየር እጥረት ተዳክሞ በብረት ታግለንና ሊፍቱን ፈልቅቀን ስናወጣው የሊፍት ሠራተኛው እረፍት ሄዷል  መብራት ስለጠፋ ነው ብለው አላግጠዋል፡፡
አስክሬኑን ከወሰድን በኋላ ከፍተን ስንመለከተው  የተከፈተው አካሏ በአግባቡ አለመሰፋቱን ማየት ችለናል፡፡
እህታችን የሞተችው በሐኪሞች ጥፋት ነው፡፡ የተፈጸመብንን በደል ህዝብና የሚመለከተው የመንግስት አካል ይወቅልን፡፡” ሲሉ ፍኖተ ነፃነት ጋዜጣ ዝግጅት ክፍላችን ድረስ በመምጣት አስረድተዋል፡፡
በጉዳዩ ላይ የጥሩነሽ ቤጂንግ ሆስፒታል ኃላፊዎች አስተያየት እንዲሰጡበት ተመላልሰን ጥያቄ አቅርበን ነበር፡፡ በተሰጠን መልስም “በዚህ ጉዳይ መልስ መስጠት የሚችሉት ኃላፊ የሉም፤ ጥያቄውን በደብዳቤ መጠየቅ አለባችሁ፤ ከመምጣታችሁ በፊት ስልክ ደውሉልን”   በሚል ምክንያቶች የሆስፒታሉን አስተያየት ማካተት አልቻልንም፡፡

 

Thursday, April 18, 2013

Ten of the best: Haile Gebrselassie turns 40

Thumped, 1992 World Junior Championships, Seoul: 10,000m
A first major international title for Haile but the race is perhaps best known for him being clouted on the head in a fit of anger by Kenyan Josephat Machuka on the home straight. Haile went on to complete the distance double with gold in the 5000m to demonstrate his rich potential.

Clipper, 1993 World Championships, Stuttgart: 10,000m
Haile was involved in another bizarre finish as a little under 400m out he accidentally clipped Moses Tanui from behind, dislodging Tanui’s shoe. Panicked by the incident, Tanui hit himself in the head twice, kicked off his shoe and sprinted ahead like a startled rabbit, opening up a 10-metre lead. Yet Haile bided his time and reeled the Kenyan in to claim his first major senior title.

Record smasher, 1995 Weltklasse Zurich: 5000m
Described by Haile as one of his all-time greatest ever runs, he sliced almost 11 seconds from Kenyan Moses Kiptanui’s existing world record, the largest chunk taken off the men’s 5000m mark in one go since 1932. In a nice act of sportsmanship, Kiptanui hugged Haile moments after he crossed the line in 12:44.39. It was the second of four world outdoor records Haile posted at the distance.


Olympic gold, 1996 Olympic Games, Atlanta: 10,000m  
Ignoring severe blisters on the rock-hard Atlanta track, a 57.5 last lap helped propel Haile to his maiden Olympic gold medal and defeat his long-standing rival Paul Tergat, of Kenya. It was one of the many epic career duels between the pair.


Speed king, 1998 Hengelo Grand Prix: 10,000m
Competing on his beloved Hengelo track in the Netherlands, Haile hacked a further five seconds from Paul Tergat’s world record mark. Running at an eye-popping average speed of 2:38 per kilometre, he clocked 26:22.75 to take distance running to a new level. 


Multi-eventer, 1999 World Indoor Championships, Maebashi: 1500m & 3000m
At the height of his powers, Haile showed his incredible range by completing this rare double. A routine 3000m gold was followed by a quite brilliant victory over the metric mile, as a late burst took up him past 1500m specialist Laban Rotich.

 Vintage Haile, 1999 World Championships, Seville: 10,000m
A sub 54.5 second last lap destroyed the opposition as Haile helped himself to a fourth successive World 10,000m title for the distance. In second was, yes, you’ve guessed it: Paul Tergat. 


Magic Monday, 2000 Olympic Games, Sydney: 10,000m
The unforgettable ‘Magic Monday’ showdown between Haile and Tergat served up the greatest 10,000m in history. With 15 metres remaining it looked as if the Kenyan had held off the challenge of the defending champion. But with exquisite timing, Haile hauled himself ahead in the final few strides to claim back-to-back Olympic 10,000m titles for Ethiopia.

 Rolling back the years, 2004 London Grand Prix: 5000m
Maybe now past his very best on the track, he was still capable of producing the old magic when needed. Rounding the final bend it looked as if Australia’s rising star Craig Mottram was about to take a major scalp but Haile delivered his trademark finishing kick to win by 0.25 in 12:55.51.

Marathon man, 2008 Berlin Marathon
Now specialising in the marathon, Haile posted his second world record for the distance, on the streets of Berlin. He lowered his own world record by 27 seconds and significantly became the first man in history to dip below 2:04 in 2:03:59, a mark which brings the possibility of a sub 2:00 marathon a little closer.


‹‹እኔ ማርያም ነኝ›› ያለችው ወይዘሮ ትዕግስት በእስራትና በገንዘብ ተቀጣች

(ሰንደቅ ሚያዚያ 9 2005 ዓ.ም)፡- የፌደራሉ አቃቢ ሕግ የማይገባትን ጥቅም ለማግኝት በማሰብ በተለያዩ ጊዜያትና ቦታዎች በመንቀሳቀስ ሰዎችን በማታለል ‹‹እኔ ማርያም ነኝ ፤ እንደ ኢየሱስም በጅራፍ ተገርፌአለሁ ፤ ከሞትም ተነስቻለሁ ፤ የወለድኳቸውን ልጆች ያገኝሁት በመንፈስ ነው›› ስትልና የዓለም ፍጻሜ ደርሷል በሚል የሰዎችን የግል ሀብት ለራሷ ስታደርግ ደርሼባታለሁ ሲል ክስ የመሰረተባት የ34 ዓመቷ ትዕግስት ብርሃኑ ወ/ጊዮርጊስ በፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት 6ተኛ ወንጀል ችሎት ፊት ቀርባ ጥፋተኛ ሆና በመገኝቷ በ2 ዓመት ከ4 ወር ጽኑ እስራትና በ1000 ብር የገንዘብ መቀጮ እንድትቀጣ ሲል ባሳለፍነው ሳምንት ወሰነ፡፡

እንደ አቃቢ ሕግ የክስ ዝርዝር ከሆነ ግለሰቧ በአራት የተለያዩ ክሶች የተወነጀለች ሲሆን ፤ የፊደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ‹‹ለሰው ሕይወት ማለፍ ሳቢያ ነች›› ሲል አቃቢ ሕግ ያቀረበውን ክስ ያልተሟ ነው ሲል ውድቅ ሲያደርገው በተቀሩት 3 ክሶች ግን ጥፋተኛ ነች ብሎ እንድትከላከል ብይን ሰጥቷል፡፡
ተከሳሽ ጥፋተኛ የተባለችበት አንደኛ ክስ በ1999 ዓ.ም በየካቲትና በመጋቢት ወራት ውስጥ የማይገባትን ጥቅም ለማግኝት አስባ በጉለሌ ክፍለ ከተማ ቀበሌ 21 ልዩ ቦታው ኪዳነ ምህረት ተብሎ የሚጠራው ከ300 በላይ ሰዎችን በመሰብሰብ ‹‹እኔ ማርያም ነኝ ፤ እንደ ኢየሱስ በጅራፍ ተገርፌ ከሞትም ተነስቻለሁ›› የሚል የሀሰት ወሬ በመንዛትና የዓለም ፍጻሜ ደርሷል ፤ ንብረት አያስፈልግም በሚል ያላችሁን አምጡ ስትል ከተለያዩ የግል ተበዳዮች ጥሬ ገንዘብና ወርቅ የተቀበለች ሲሆን በአጠቃላይም 40ሺህ ብር ለግል ጥቅሟ አውላለች ሲል የክስ መዝገቡ ያስረዳል፡፡
እንደ አቃቢ ሕግ ቀጣይ ክስ ደግሞ ተከሳሿ በሰኔ 1 1999 ዓ.ም በየካ ክፍለ ከተማ ቀበሌ 16 ልዩ ቦታው ላምበረት ተብሎ በሚጠራው አካባቢ 50 የሚደርሱ ሰዎችን በመያዝ ወደ ደቡብ ምዕራብ ሸዋ ዞን በመጓዝ ወንጪ ገዳም ተብሎ ወደሚጠራው መንፈሳዊ ቦታ በመውሰድ በጾምና በጸሎት ሰበብ አብረዋት የነበሩትን ሰዎች ለአምስት ቀናት ምግብ እንዳይበሉ በማድረግ እንዲዳከሙና ለከፋ ጉዳት እንዲዳረጉ አድርጋለች ሲል ክሱ ያካትታል፡፡
በሌላ በኩልም ግለሰቧ በጥር 24 ቀን 2003 ዓ.ም በልደታ ክፍለ ከተማ ቀበሌ 11 ልዩ ቦታው ተክለሃይማኖት ቤተክርስቲያን ቅጥር ውስጥ ወደ 20 የሚጠጉ ህጻናት ልጆችና ሴት ተከታዮቿን በመያዝ ‹‹እኔ ማርያም ነኝ ፤ ልጆቼን የወለድኳቸው በመንፈስ ነው እንጂ ከወንድ ጋር ተገናኝቼ አይደለም›› በማለትና ተከታዮቿም ‹‹እሷ ማርያም ነች፡፡ ሞታም ተነስታለች እንዲሁም 40 ቀን ያለምግብ ትጾማለች›› በማለትና ሀሰተኛ ወሬዎችን እንዲነዙ በማድረግ ስታስተምር እንደነበር ከፖሊስ የምርመራ ደርሶኛል ያለው ዐቃቢ ሕግ ፤ በዚህም ምክንያት በቤተክርስቲያኗ ቅጥር ግቢ ውስጥ የነበሩ ሌሎች ምዕመናን ‹‹ሀሰት ነገር አትናገሪ›› ሲሉ በመቃወማቸው ወደ ሁከት ውስጥ እንዲገቡ ያደረገች በመሆኑ በፈጸመችው የሃሰት ወሬዎችን በማውራትና ህዝብን በማነሳሳት ወንጀል ተከሳለች ይላል፡፡
ጉዳዩን ሲመረምረው የቆየው የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት 6ኛ ወንጀል ችሎትም የዐቃቢ ሕግን ክስ ተከሳሿ ማስተባበል ባለመቻሏ ጥፋተኛ ሆና አግኝቻታለሁ ሲል መጋቢት 25 ቀን 2005 ዓ.ም በዋለው ችሎት 2 ዓመት ከ4 ወር ፅኑ እስራትና በ1000 ሺህ ብር እንድትቀጣ ወስኖባታል፡፡

Tuesday, April 16, 2013

Lelisa Desisa wins men's title

Ethiopia's Lelisa Desisa took the title in the 117th edition of the world's oldest marathon on Monday, winning a three-way sprint down Boylston Street to finish in 2 hours, 10 minutes, 22 seconds and snap a string of three consecutive Kenyan victories.
"Here we have a relative newcomer," said Ethiopia's Gebregziabher Gebremariam, who finished third. "Everything changes."
In just his second race at the 26.2-mile distance, Desisa finished 5 seconds ahead of Kenya's Micah Kogo to earn $150,000 and the traditional olive wreath. American Jason Hartmann finished fourth for the second year in a row.
"It was more of a tactical race, the Ethiopian versus the Kenyans. That fight played out very well," defending champion Wesley Korir, a Kenyan citizen and U.S. resident, said after finishing fifth.
"The Ethiopians run very good tactical races. One thing I always say is, 'Whenever you see more than five Ethiopians in a race, you ought to be very careful.' As Kenyans, we ought to go back to the drawing board and see if we can get our teamwork back."
Rita Jeptoo won the women's race earlier for her second Boston victory. Jeptoo, who also won in 2006, finished in 2:26:25 for her first win in a major race since taking two years off after having a baby.
Desisa, 23, was among a group of nine men -- all from Kenya or Ethiopia -- who broke away from the pack in the first half of the race. There were three remaining when they came out of Kenmore Square with a mile to go.
But Desisa quickly pulled away and widened his distance in the sprint to the tape. It's Desisa's second victory in as many marathons, having won in Dubai in January in 2:04:45.
He is the fourth Ethiopian to win the men's race and the first since his training partner, Deriba Merga, won in 2009. Desisa is the 24th East African to win in the past 26 years.
He is the fourth Ethiopian to win the men's race and the 24th East African to win in the past 26 years.
Lisa Larsen-Weidenbach, who won in 1985, is the last American champion; 1983 winner Greg Meyer was the last American man to break the tape.
A year after heat approaching 90 degrees sent record numbers of participants in search of medical help, temperatures in the high 40s greeted the field of 24,662 at the start in Hopkinton. It climbed to 54 degrees by the time the winners reached Copley Square in Boston.
Japan's Hiroyuki Yamamoto was the first winner of the day, cruising to victory in the men's wheelchair race by 39 seconds over nine-time champion Ernst Van Dyk of South Africa. Tatyana McFadden, a Russian orphan who attends the University of Illinois, won the women's race.
Race day got started with 26 seconds of silence in honor of the victims of the Sandy Hook Elementary School shooting.
The 53 wheelchair competitors left Hopkinton at 9:17 a.m., followed 15 minutes later by the 51 elite women. The men were under way at 10 a.m., followed by three waves that over the next 40 minutes would send the entire field of 27,000 on its way to Copley Square.
Last year's race came under the hottest sustained temperatures on record. About 2,300 runners took organizers up on the offer to sit that one out and run this year instead.

Wednesday, April 10, 2013

Author Bealu Girma "found' in Bahir Dar


ደራሲ በአሉ ግርማ በባህርዳር ጣና ሐይቅ ዙሪያ አለም በቃኝ ብሎ ሞንኩሶ እግዚአብሄርን እያገለገለ መሆኑ ታወቀ !!!

 

ዛሬ ማምሻውን ከወደ ባህርዳር አካባቢ የተሰማው ወሬ በርካቶችን እያስገረመ እና እያስደነገጠ ይገኛል፡፡ በርካታ ኢትዮጲያውያን በእጅጉ የሚያደንቁት፣ ነገር ግን በደርግ መንግስት ታፍኖ የደረሰበት ያልታወቀው ደራሲ በአሉ ግርማ በባህርዳር ጣና ሐይቅ ዙሪያ ከሚገኙ ደሴቶች አንዱ በሆነው የዳጋ እስጢፋኖስ ገዳም ውስጥ አለም በቃኝ ብሎ ሞንኩሶ እግዚአብሄርን እያገለገለ መሆኑ የታወቀ ሲሆን ቀደም ሲል በይስማእከ ወርቁ ደራሲነት የምናውቃቸው ዴርቶጋዳ፣ራማቶሃራ፣ዣንዥድ እና ተልሚድ የተሰኙ ስራወች የደራሲ በአሉ ግርማ መሆናቸው እና
በይስማዕከ ወርቁ አማካኝነት የወጡ መሆናቸው ተረጋግጧል፡፡ ይሄ ወሬ ከተሰማ በኋላ በርካታ የባህርዳር ነዋሪወች የዳጋ ደሴትን ያጨናነቁ ሲሆን የአዲስአበባና የሌሎች የሃገራችን ክፍል ነዋሪዎችም ነገ በማለዳ ወደ ባህርዳር ጉዞ ለማድረግ ከዚህ በፊት ታይቶ በማይታወቅ ሁኔታ መኪና እና የፕሌን ትኬቶች ተሽጠው ያለቁ ሲሆን የኢትዮጲያ አየር መንገድም ነግ እና ከነገ በስቲያ ወደ ሌሎች የሃገራችን ክፍሎች የሚደረጉበረራዎችን ሰርዞ ጉዞ ወደ ባህርዳር ብቻ እንደሚያደርግ ተነግሯል.
Source: addisuwond.wordpress.com


ትኩስ ነገር ይህንን ዜና ይህ ዜና post እስተደረገ ግዜ ማረጋገጥ አልቻዕችም

 

Monday, April 8, 2013

Teddy Afro becomes a father

Tewodros Kassahun and Amleset Muchie have welcomed their first child today. The couple who was wed on September 27th 2012 are now parents to a baby boy. The newly parents have named their child "Michael".

Egypt’s Morsi says no Nile River crisis, fears abound

Egyptian President Mohamed Morsi on Saturday attempted to dispel fears that rifts were continuing to create tension between Egypt, Sudan and the rest of the Nile Basin countries. His comments came after months of wrangling after a report suggested Egypt was ready to attack Ethiopia’s Grand Renaissance Dam project if it went forward.
“Egypt’s ties stumbled in the past, but now we are together, with possibilities of enhancing cooperation that satisfies the interests of all sides,” Morsi told reporters at the end of a two-day visit in Sudan.
“Mutual talks in this respect are currently ongoing, and we welcome the restoration of old relations with Africa,” Morsi added.
However, he did not talk specifically about the demands of other Nile Basin countries, including Ethiopia, which has long pushed to have their own rights to the world’s longest river. Sudan and Egypt are seen as two allies and stalwart in their antagonism against other Nile River countries, especially concerning any dam projects.
Despite Egypt and Sudan’s war of words against Ethiopia and the dam project, Addis Ababa has said it will go forward with the project as part of its energy needs.
A source close to the Ethiopian government and those responsible for the massive Nile Renaissance Dam project has told Bikyanews.com that the government is expected to increase efforts to push forward on the construction of the large dam project that has left Egypt and Sudan frustrated.
“It is serious that the government here is looking to increase productivity on the dam project,” said the source, who has worked in the higher levels of the Ethiopian government over the past two decades. “It is a result of the public antagonism that has been leveled at Ethiopia over Nile water and what is believed to be the right of any nation to use its resources for the betterment of its own society.”
It is the latest in the ongoing battle for the world’s largest river’s water, with Egypt and Sudan continuing to remain obstinate in amending any of the colonial treaties that guarantee their countries with a lion’s share of water from the Nile.
Wikileaks released documents this month that revealed Egypt and Sudan had been planning to attack an Ethiopian dam project to “protect” their rights over Nile water based on colonial era treaties.
In documents revealed by Wikileaks, the Egyptian and Sudanese government appeared ready to develop a launching pad for an attack by Egypt against the dam.
Wikileaks has leaked files allegedly from the Texas-based global intelligence company, Stratfor, which quote an anonymous “high-level Egyptian source,” which reported that the Egyptian ambassador to Lebanon said in 2010 that Egypt “would do anything to prevent the secession of South Sudan because of the political implications it will have for Egypt’s access to the Nile.”

Friday, April 5, 2013

Liya Kebede

There are some who say that beauty is only skin-deep, and that many who appear beautiful outside may not be as good on the inside. But if you meet Liya Kebede, you would definitely prove these people wrong. Her natural, flawless beauty on the outside is matched by her compassionate and loving heart. Let us learn more about this fantastic woman and see what makes her so extraordinary.
Liya Kebede is a world renowned fashion supermodel, designer and women’s advocate who has appeared numerous times in several famous fashion magazines such as Vogue, and has been featured in numerous fashion shows by popular fashion brands such as Victoria’s Secret, Dolce & Gabbana, Louis Vuitton, Tommy Hilfiger, Escada, Emanuel Ungaro, and Yves Saint-Laurent.
Liya is also the first woman of color that represented the Estee Lauder brand, a world famous company that manufactures skin care, make-up, fragrance, and hair care products.
Liya’s natural beauty and talent for modelling has allowed her to become a very successful fashion model to the point that she is currently listed as one of the World’s Top Earning Models by Forbes magazine, making Liya only the second Ethiopian to have been included in the Forbes magazine’s Richest List, the first one being Mohammed Al Amoudi.
Many fashion critics have praised Liya for being such a natural in the modelling industry. Whenever Liya steps up to the ramp and walks during a fashion show, she brings such a surprise to the crowd by making her poses seem very effortless for her. Liya has such a talent for modelling that even James Scully, a talent hunter who is responsible for picking the models who would walk on the top runways, keeps getting amazed by Liya. He said of her during an interview:
“An all-time eternal favorite for me — she's an exotic Grace Kelly. Models work for years to develop the poise, grace, and style that she came to the business already equipped with! It still shocks me that I sometimes have to sell her to a client, but every time she walks in the room, she always proves me right.”
Liya’s spectacular rise to fame and stardom in the fashion world is an inspiring story in itself because during that time, only the Caucasians dominated the runways. There were many times in her earlier career that Liya was turned down simply because she was of a different color, but she never let the critical voices weigh her down. When she developed her goal and desire of becoming a fashion model, Liya never let the obstacles stop her from reaching the goal – it kept her going on and on, being persistent in spite of all the negative situations and voices that tried to discourage her. In an interview made with her, Liya stated:
“If you don't have a dream in life, I don't know what you have. You have to want something beyond your reach; it's exciting when it works out.”
Liya is also a well-known businesswoman, having founded her own company which she named Lemlem. Lemlem, which in her mother tongue means “to bloom”, is Liya’s way of not only preserving and promoting Ethiopian culture, but is also her means of giving jobs to her fellow countrymen by having the clothes made by hand in Ethiopia. Lemlem designs are being sold in many boutique shops around the world today, such as Barney’s, J.Crew and Net-a-Porter.com.
But apart from all the successes that Liya has achieved in her career, what makes her very fascinating is for her to have the time to engage herself in philanthropic work. Liya is an active advocate of maternal welfare, and is a World Health Organization Ambassador for Maternal, New born and Child Health.
Liya has also founded her own charitable organization, the Liya Kebede Foundation, in an effort to reduce the mortality rates of pregnant mothers and newly-born children around the world. In an interview, Liya revealed how she has the desire of helping mothers and children internationally:
“I am driven by the desire to help save the lives of mothers and children worldwide. I was lucky to give birth in New York City, so I didn’t have to worry about whether my child and I would survive. I am grateful to be a maternal health advocate. It’s something that gives me so much back.”
Currently, Liya actively engages in her activities as a philanthropist, entrepreneur, and especially as a model. She also exposes herself more in the show business, but she says that she would still put modelling above a show business career. She states:
“Modeling still excites me. It is a great form of expression for me. I have been lucky enough to work with incredibly talented people. I’ll never forget seeing my first French Vogue cover and spread. Seeing all those images of myself in a magazine like that — it gave me such a thrill! Another exciting moment was my first American Vogue shoot. It was a big group shot, of all top models, by Steven Meisel. I was in awe. And smitten with the profession.”