Search

Friday, August 30, 2013

የዩኒቨርሲቲና የመሰናዶ መግቢያ ውጤት ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 24 ፣ 2005 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የትምህርት ሚኒስቴር ወደ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት እና መሰናዶ መግቢያ ውጤትን ዛሬ ይፋ አደረገ።
የዩኒቨርሲቲ መግቢያና ወደ መሰናዶ ማለፊያ ነጥብን ለመወሰን  ፥ የዩኒቨርስቲዎችን ቀጣይ የመቀበል አቅም ከግምት ውስጥ በማስገባት መወሰኑንም ነው ሚኒስቴሩ የገለጸው።
የትምህርት ሚኒስቴር የኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክተር አቶ ደሳለኝ ሳሙኤል እንዳሉት ፥ ዘንድሮ ወደ ዩኒቨርሲቲ የገቡ ተማሪዎች ቁጥር ከአምናው የ95 554 ብልጫ አሳይቷል።
በዚህም መሰረት 10ኛ ክፍል ተፈትነው ወደ መሰናዶ ለመግባት ፥ ለወንዶች 2.71  እና ከዛ በላይ ለሴቶች 2.29 እና ከዛ በላይ ።
ለሁሉም ክልሎች ማየትና መስማት ለተሳናቸው ፥ 2.14 እና ከዛ በላይ ፤ ልዩ ድጋፍ ለሚሹ ክልሎች ለወንድ 2.29 እና ከዛ በላይ ፣ ለሴት 2.14።
ለግል ተፈታኞች ፤ ለወንድ 2.86 እና ከዛ በላይ ፣ ለሴት 2.29 እና ከዛ በላይ ሆኖ ተወስኗል።
12ኛ ክፍል ተፈትነው ወደ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት 265 መቁረጫ ነጥብ ሆኖ ተወስኗል።
ወደ ዩኒቨርሲቲዎች መግቢያ ነጥብም ፥ በተፈጥሮ ሳይንስ ፤ ወንድ 325 እና ከዛ በላይ እንዲሁም ለሴት 305 እና ከዛ በላይ።
ልዩ ድጋፍ ለሚሹ ክልሎች ወንድ 305 እና ከዛ በላይ ሴት 300 እና ከዛ በላይ መግቢያ ነጥብ ሆኗል።
ለግል ተፈታኞች ወንድ 330 እና ከዛ በላይ ሴት 320 እና ከዛ በላይ መግቢያ ነጥብ ይሆናል።
በማህበራዊ ሳይንስ ወንድ 285 እና ከዛ በላይ ሴት 280 ከዛ በላይ ሲሆን ፥ ልዩ ድጋፍ ለሚሹ ክልሎች ፤ ወንድ 275 እና ከዛ በላይ ሴት 270 እና ከዛ በላይ መግቢያ ነጥብ ሆኖ ተወስኗል።
መስማት ለተሳናቸው 270 እና ከዛ በላይ ሲሆን ፥ ማየት ለተሳናቸው ደግሞ 230 እና ከዛ በላይ መግቢያ ነጥብ ይሆናል።
ለሁሉም የግል ተፈታኞች ደግሞ 290 እና ከዛ በላይ ወደ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት መግቢያ ነጥብ ሆኖ ተወስኗል።
በዚህም መሰረት 265 መቁረጫ ነጥብ ያመጡ ተፈታኞች በመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች የማታ እንዲሁም፤  በግል ኮሌጆች እና ከፍትኛ የትምህርት ተቋማት በቀን መርሃ ግብር ትምህርታቸውን መከታተል ይችላሉ።
መንግስት እየተገበረ ያለው 70% በተፈጥሮ ሳይንስና እና 30% ማህበራዊ ሳይንስ እንደተበቀ ሆኖ ፥ በተፈጥሮ ሳይንስ ወደ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ከገቡ ተማሪዎች መካከል 40.2% በኢንጅነሪንግ ትምህርት እንደሚመደቡም ነው ሚኒስቴሩ ያስታወቀው።
የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ምደባም በቅርቡ ይፋ ይሆናል።
በትእግስት ስለሺ

Monday, August 26, 2013

Top 10 Most Spoken Languages In The World

Although there are over 6,000 languages in existence today, the vast majority of the world speaks less than 150. Of those 150, the usual suspects are all there, however there are a few that may surprise you; English drops to third place and Portuguese overtakes Bengali. Enough teasing, let’s get started.
01. Chinese (Mandarin) – 935 Million Native Speakers
Chinese (Mandarin) – 935 Million Native Speakers

Photo — Link
Of the more than 6.6 billion people in the world, 14.1% of them speak Mandarin Chinese. China has many dialects, but Mandarin Chinese is the most common and widely accepted of them all. It is the native language of roughly 935 million Chinese. 09 more after the break...


02. Spanish – 387 Million Native Speakers 
Spanish – 387 Million Native Speakers
Photo Link — Enokson
Saying “Hola” at spot number two is Spanish with 387 million speakers. This accounts for about 5.85% of the world getting the big bien venido upon entering this world. Also a common second language, for Americans and others, Spanish is quickly gaining ground as a world language partly due to it being widely thought of as the easiest language to learn.[livingbilingual.com/2013/06/11/learning-a-language-the-easiest-language-to-learn] While it has quite a ways to go before it overtakes Chinese, it’s already overtaken number #3… English.
03. English – 365 Million Native Speakers 
English – 365 Million Native Speakers
Photo Link — DonkeyHotey
If you’re reading this, you speak English to some degree (or you are really confused.) While behind Spanish, English is still the lingua franca of the world. It dominates business, trade, and America’s currency, the dollar, is still used on a global scale. Hollywood helps spread our lovely language throughout the world and helps it maintain it as a status language.
04. Hindi – 295 Million Native Speakers

Hindi – 295 Million Native Speakers
Photo Credit: Wikipedia
Hindi is the big-hitter in India. India has over 122 languages with 22 of them recognized by the constitution of India as official languages. Of them, Hindi has emerged as the big dog; the one everyone wants to play with. It is essentially a lingua franca in parts of, if not all of, India. Most Indians can speak or understand it to some degree. India has a lot of people, therefore a lot of people speak Hindi. Logical.
05. Arabic – 280 Million Native Speakers 
Arabic – 280 Million Native Speakers

Photo — Link
Obviously, as astute as you all are, you know this statistic is a bit skewed. Modern Standard Arabic (MSA) is the common language used for news broadcasts and official stuff, however most Arabic-speaking folk speak a dialect of Arabic; Egyptian Arabic, Moroccan Arabic, Algerian Arabic, etc. If these were fragmented off, none of them would easily make the top 10, however, luckily for Arabic, they are all lumped together for official purposes. You got lucky this time, Arabic. Arabic is also one of the hardest languages to learn for English speakers.
06. Portuguese – 204 Million Native Speakers 
Portuguese – 204 Million Native Speakers
Photo Credit: Wikipedia
From Brazil to Portugal, the Portuguese know how to party. They also know how to multiply. From a relatively smaller number of countries, this rabbit-like mammals get it done when it comes to producing little Portuguese speakers.
07. Bengali – 202 Million Native Speakers 
Bengali – 202 Million Native Speakers
Photo Credit: Wikipedia
I bet you didn’t see Bengali coming… in fact, I bet you don’t know what Bengali is. Let me educate you. Bengali is the language native to the southeastern region of Asia known as Bengal. Think Bangladesh. While numbers vary for the ‘native speakers’ of this language, it’s still in a solid place among the top 10 most spoken languages in the world.
08. Russian – 160 Million Native Speakers 
Russian – 160 Million Native Speakers
Photo Credit: Wikipedia
Russian, or Russki as I like to call it (I don’t know why) is a Slavic language that gives me fits when I try to learn it. Written in the Cyrillic alphabet, it looks and sounds foreign to most English speakers. The Russians know how to be cold and decline words. And be tough. And intimidating.
09. Japanese – 127 Million Native Speakers 
Japanese – 127 Million Native Speakers
Photo Credit: Wikipedia
Perhaps the most polite language on the top 10, Japanese is famous for it’s difficulty in addressing various levels of people with regards to their status and respect level. Seemingly two different languages are used for addressing elders and people of authority vs. that annoying kid down the street. With it’s unique writing system, it appears to be really foreign to a large portion of the world. However, to 127 million people, it’s pure comfort.
10. Punjabi – 96-130 Million Native Speakers 
Punjabi – 96-130 Million Native Speakers
Photo Credit: Wikipedia
Ahh Punjabi, what would a top 10 list be without you? Punjabi “…is an Indo-Aryan language spoken by 130 million (2013 estimate) native speakers worldwide making it the 10th most widely spoken language in the world.”
It’s clear to see that the vast majority of languages are comprised of only the top fraction of a percent. Of the 6,000+ languages spoken today, this list of 10 makes up for roughly 45% or so of the total population of the earth. As the world becomes smaller, we lose a lot of the underrepresented languages out there. Whether you consider this a natural part of civilization, or a tragedy, it is happening. There are large efforts out there to support and help preserve near-extinct languages, but it will remain an uphill battle as more and more people jump on the bandwagon to speak one of the more ‘common’ languages.
Author Jeffrey Nelson of LivingBilingual.com

Wednesday, August 7, 2013

Gedion Zelalem

 Zelalem holds German as well as Ethiopian nationality. Zelalem moved with his family from Berlin to the United States in 2006.

The Promising midfielder Gedion Zelalem,who is eligible to play for Ethiopia but has represented Germany at U15 and U16 levels, is regarded within the club as a prodigious talent.

Gedion Zelalem Meets Drogba

Google has dedicated its home page for the 81st birthday of Abebe Bikila

When you see a cartoon of a runner on the Google home page today, don’t ignore it. It is someone you well know. Someone Ethiopia is always proud of.
Google has dedicated its front Page for Abebe Bikila’s 81st birthday. It was on August 7, 1932 the barefoot runner was born.

While trying to access http://www.google.com.et every one will come across a cartoon of the two times marathon champion close to the finishing line on the track.
The picture is linked to various online resources with information, videos and pictures of the athlete. Abebe won two gold medals in the 1960 Rome Marathon and Tokyo 1964.
Ethiopia has become well known in athletics since then. A lot of great runners has followed his foot stape and won a lot of medals not only for the nation but also for the entire continent, Africa.
Google dedicates its home page for commemorating the birthday of influential and famous people of the world, every day.

ፍርድ ቤቱ ኢንተርኮንቲነንታል ሆቴልን ጨምሮ ለሙስና ተጠርጣሪ ንብረቶች ጠባቂ በመሰየሙ ላይ ብይን ሰጠ

ፍርድ ቤቱ ኢንተርኮንቲነንታል ሆቴልን ጨምሮ ለሙስና ተጠርጣሪ ንብረቶች ጠባቂ በመሰየሙ ላይ ብይን ሰጠ

አዲስ አበባ ፣ ሀምሌ 30 ፣ 2005 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድቤት ሁለተኛ የወንጀል ችሎት በሙስና ወንጀል ተጠርጥረው በቁጥጥር ስር በዋሉ ግለሰቦች የኩባንያዎቻቸውን ንብረት ጠባቂ ለመሰየም በቀረበለት አቤቱታ ላይ ብይን ሰጠ።

ንብረታቸውን እንዲጠብቅ ወይም እንዲያስተዳድር ገለልተኛ ወገን ይሰየምላቸው የተባሉ ኩባንያዎች ንብረትነቱ የአቶ ስማቸው ከበደ የሆነው የኢንተርኮንቲነንታል ሆቴል እና ዲ ኤች ሲሜክስ ሃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር እንዲሁም የአቶ ከተማ ከበደ ንብረት የሆነው ኬኬ ሃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ፣ የአቶ ነጋ ገብረእግዚአብሄር ንብረት የሆኑት ነፃ ሃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር እና ባሳፋ ትሬዲንግ ናቸው።
የፌደራሉ ስነ ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን ዓቃቢ ህግና የተጠርጣሪ ጠበቆች በጋራ ተሰማምተው የሚያቀርቧቸው አስተዳዳሪዎችን ፍርድ ቤቱ ለመቀበል ቀጠሮ ሰጥቶ የነበር ቢሆንም ፥ ሁለቱም ወገኖች ተስማምተው አስተዳዳሪ ባለማቅረባቸው ፍርድ ቤቱ ዛሬ በሰጠው ብይን ተስማምተው እስከሚያቀርቡ እስከ መስከረም 22 ቀን 2006 ዓ.ም ድረስ ንብረቱ በነበረበት ሁኔታ ይቆይ በማለት አዟል።

የተጠርጣሪ ተወካዮች እስከ መስከረም 22 ቀን 2006 ዓ.ም ንብረቶች ይባክናሉ ሰራተኞችም ደሞዝ አልተከፈላቸውም የሚሉ ምክንያቶችን አቅርበዋል ለችሎቱ ።

ፍርድ ቤቱ ሁለቱ ወገኖች ተስማምተው ሃሳባቸውን በማመልከቻ ፍርድ ቤቱ በሚፈቅደው አሰራር መሰረት ካመለከቱ ፥ ብይኑ ተሰብሮ የሚታይበት ሁኔታ አለ ብሏል።

የ40/ 60 የጋራ መኖሮያ ቤት ምዝገባ ነሃሴ 6 ይጀመራል

የ40/ 60 የጋራ መኖሪያ ቤት ምዝገባ ነሃሴ 6 የሚጀመር ሲሆን ፥ ምዝገባው  እና የቁጠባ ደብተሩ  እንደ 10/90 እና 20/80  በባንክ ሳይሆን ፤ በአዲስ አበበባ ከተማ በሚገኙ 116 ወረዳዎች የሚካሄድ መሆኑን የኢትዮዽያ ንግድ ባንክ ገለጸ።
አገልግሎቱ በባንክ እንዳይሆን መደረጉ   የእድሉ ተጠቃሚ ለመሆን  ተሰልፈው ጊዜያቸውን እና  ጉልበታቸውን  የሚያባክኑ ተጠቃሚዎችን  ያግዛል ብሏል ባንኩ።
በዚህ በ 40/ 60 የቤት ፕሮግራም ተጠቃሚ  የቤቱን 40 በመቶ  መቆጠቡ በማረጋገጥ ፥  ቀሪውንና 60 በመቶ የሚሆነውን ደግሞ ከባንክ በሚያገኘው ብድር አማካኝነት  የቤት ባለቤት ይሆናል ።
መቆጠቡ ብቻ ሳይሆን ቤት ፈላጊው  በመመሪያው መሰረት ሌሎች መስፈርፈቶችንም ማሟላት የሚጠበቅበት ሲሆን ፥ ከሁለት አመት በላይ በዚሁ በአዲስ  አበባ ከተማ ነዋሪ ሆኖ ፣ እድሜው ከ 18 አመት በላይ ሊሆን ይገባል የሚለው ደግሞ ቀዳሚው መስፈርት ነው።
ፕሮግራሙ የመንግስት ቋሚ ሰራተኞች ሆነው  በከተማው በሚገኙ በማናቸውም ተቋማት ፣ በፌደራል የመንግስት  መስሪያ ቤቶች እና ልማት ድርጅቶች እንዲሁም ፤ በኦሮሚያ ክልልየተለያዩ ቢሮዎች የሚሰሩ ሆነው በአዲስ አበባ ከተማ የሚኖሩትንም ያጠቃልላል።
ከ 18 አመት በላይ ሆነው በውጭ የሚኖሩ ኢትዮዽያውያን ወይም የውጭ ዜግነት ያላቸው ትውልደ ኢትዮጵያውያንም   ከፕሮግራሙ ተጠቃሚ እንዳይሆኑ የሚከለክላቸው አሰራር እንደሌለም ተመልክቷል።
 የአዲስ አበበባ ነዋሪ ሆነው ለሁለት ተከታታይ አመታት በስራ ምክንያትም ይሁን በህክምና እና በሌሎች ሁኔታዎች ከከተማዋ ውጭ የኖሩበትን ህጋዊ ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉትም መመዝገብ እንደሚችሉ ባንኩ ለንባብ ያበቃው በራሪ ጽሁፍ ይጠቁማል።
ከነሃሴ 6 እስከ 17,   2005 ለሚካሄደው ለዚህ ፕሮግራም ባንኩ ካለፈው ከ10/90 እና 20/80 ልምድ በመቀመር ፥ አዲስ አሰራር በመዘርጋቱ ፤ ለተሳታፊዎች ቀድሞ ቅጾች እንዲደርሱ ይደረጋል ፤ለዚህም ሲባል ከ8 መቶ ሺህ በላይ ቅጾች መዘጋጀታቸውን ነው የባንኩ የብድር ግምገማ ፖርትፎሊዮ ምክትል ፕሬዝደንት አቶ የኋላ ገሰሰ የገለጹት ።
በ40/ 60 የጋራ መኖሪያ ቤት ለመመዝገብም ለአንድ መኝታ 1 ሺህ 33 ብር የቁጠባ ደብተሩ ሲከፈት የሚከፈል ሲሆን ፥ ከዚያ በላይ እከፍላለለሁ የሚል ደንበኛም መክፈል ይችላል ተብሏል ፤ ባለሁለት መኝታ ቤት እንዲሁ 1 ሺህ 575 ብር ፣ ባለ ሶስት መኝታ ቤት 2 ሺህ 453 ብር ለመጀመሪያ ወር መቆጠብ ግድ ይላል።
ደንበኞች  በየወሩ ለተከታታየ 5 አመታት ለመቆጠብ የሚገደዱ  ሲሆን ፥  ቤቱን ከመረከባቸው በፊት ያሉት  ሁለት አመታት እንደ እፎይታ ጊዜ ተቆጥሮላቸው ፤  በቤቱ ዋጋ ላይ የሚታሰብ የሁለት አመት ወለድ መክፈል ይጠበቅባቸዋል ፤ በዚህ ፕሮግራም 6 መቶ ሺህ የሚጠጉቤት ፈላጊዎች ይሳተፉበታል ተብሎም ተገምቷል።
Source - FanaBC