Search

Saturday, May 11, 2013

የፌዴራሉ የስነ ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን በቁጥጥር ስር የዋሉትን የ13 ተጠርጣሪዎችን ስም ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 3 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የፌደራሉ የስነ-ምግባር ጸረ ሙስና ኮሚሽን በቁጥጥር ስር የዋሉትን  የ 13 ተጠርጣሪዎች ስም በዛሬው እለት ይፋ አድርጓል ፡፡  በዚህም መሰረት ኮሚሽኑ ከፍርድ ቤት ህጋዊ የብርበራና የእስስር ትእዛዝ በማውጣት

1. የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር   አቶ መላኩ ፈንታን

2. ምክትል ዳይሬክተሩ አቶ ገብረዋህድ ወልደጊዮርጊስ
3.እሸቱ ወልደሰማያት - በገቢዎችና ጉምሩክ ባለስልጣን የአቃቤ ህግ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር
4.አስመላሽ ወልደማሪያም- የቃሊቲ ጉምሩክ ኃላፊ
5.ጥሩነህ በርታ- በገቢዎችና ጉምሩክ ባለስልጣን የተወረሱ ንብረቶች አስተዳደር ቡድን መሪ
6.አምኘ ታገለ- የናዝሬት ጉምሩክ ኃላፊ
7.ሙሉጌታ ጋሻው- በኦሮሚያ ልዩ ዞን መሀንዲስ
8.ከተማ ከበደ- የኬኬ ትሬዲንግ ባለቤት
 9.ስማቸው ከበደ- የኢንተርኮንቴንታል ሆቴል ባለቤት
  10.ምህረት አብ አብርሀ- ባለሀብት
  11.ነጋ ገብረእግዚአብሄር- የነፃ ትሬዲግ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ባለቤት
   12.ዘሪሁን ዘውዴ -ትራንዚተርና ደላላ
    13.ማርሸት ተስፉ - ትራንዚተርና ደላላ  በቁጥጥር ስር እንዲውሉ አድርጓል።

No comments:

Post a Comment