Search

Friday, May 10, 2013

የአርባ ስልሳ የቤት ምዝገባ ዝርዝር መግለጫ ዛሬ ይሰጣል

በአዲስ አበባ የአስር ዘጠና፣ የሃያ ሰማንያና የአርባ ስልሳ የቤት ፈላጊዎች ምዝግባን በሚመለከት ዛሬ መግለጫ ይሰጣል።
መግለጫው  በከንቲባው ጽህፈት ቤት የሚሰጥ ሲሆን ፥ ምዝገባው መቼ እንድሚጀመር ፣ በማን አንደሚፈፀምና ተመዝጋቢዎቹ ማሟላት የሚገባቸው ቅድመ ሁኔታዎች  እና ሌሎች ዝርዝር መረጃዎችም  በመግለጫው  ይዳሰሳሉ ተብሏል።
ምንጭ ኤፍ.ቢ.ሲ

No comments:

Post a Comment