Search

Monday, June 17, 2013

ዶ/ር ቴዎድሮስ ከግብፁ አቻቸው ጋር ባደረጉት ውይይት ስምምነት ላይ ሳይደርሱ ቀሩ

ዲስ አበባ፣ ሰኔ 10 ፣ 2005 (ኤፍ ቢ ሲ) ዶ/ር ቴዎድሮስ አድሃኖም ከግብፁ አቻቸው ሞሃመድ ካመል አሚር ጋር ተወያዩ።

የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮቹ በማለዳው የውይይት ክፍለ ጊዜያቸው ከስምምነት መድረስ ሳይችሉ ተለያይተዋል።

ከሰዓት በኋላም የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮቹ  እንደሚወያዩም ይጠበቃል።

ሌሎች የተፋሰሱ ሃገራት የማይቀበሉትንና ግብፅ በቅኝ ግዛት ዘመን በ1929 እና1959 በተደረጉ ውሎች መሰረት የዓባይን ውሃ በበላይነት የልጠቀም ጥያቄን ታሰማለች።

No comments:

Post a Comment